ወደ መጨረሻው ምዕራፍ በደረሰው የምድብ ሀ ፉክክር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በማሸነፍ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ዳግም ለመመለስ ሲቃረብ ተከታዮቹ ቤንች ማጂ ቡና እና ወልደያ ያለ ጎል ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል። ዱራሜ ከተማም መውረዱን አረጋግጧል። የምድብ ሀ የ24ኛ ሳምንት የመጨረሻ  ሦስት ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄድ ቀዳሚ የነበረው የአዲስ ከተማ እና የንግድ ባንክ ጨዋታ ንግድRead More →

አስራ አራት ቡድኖች ይዞ በአሰላ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ውድድር የቦታ ለውጥ ሊደረግበት እንደሚገባ ክለቦች አሳውቀዋል። በ2016 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሚያድጉ ሦስት ቡድኖችን ለመለየት ብርቱ ፉክክር የሚደረግበት የከፍተኛ ሊግ ውድድር በሦስት ምድብ ተከፍሎ በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ይገኛል። እስካሁን ባለው ሁኔታ ሻሸመኔ ከተማ ከምድብ ለ ወደ ፕሪሚየርRead More →

በዝናባማ አየር ታጅቦ አዝናኝ እንቅስቃሴ ያስመለከተን የፋሲል ከነማ እና የአርባምንጭ ከተማ ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤት ተጠናቋል። በተከታታይ ጨዋታዎች ድል በማድረግ የደረጃ ለውጥ ያደረጉት ፋሲል ከነማዎች ሀድያ ሆሳዕናን ከረታው ስብስባቸው አምሳሉ ጥላሁን ፣ አስቻለው ታመነ ፣ ዱላ ሙላቱ እና በዛብህ መለዮን በሽመክት ጉግሳ ፣ ሱራፌል ዳኛቸው ፣ ሀብታሙ ገዛኸኝ እና ዓለብርሀንRead More →

በፕሪምየር ሊጉ ደካማ የውድድር ዘመን እያሳለፈ የሚገኘው አንጋፋው ክለብ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በያዝነው ዓመት ለሁለተኛ ጊዜ ከአሰልጣኙ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ በድጋሚ ከታችኛው የሊግ ዕርከን በማደግ በሊጉ ላይ እየተካፈለ የሚገኘው አንጋፋው ክለብ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በዓመቱ ለሁለተኛ ጊዜ አሰልጣኝ አሰናብቷል። ከከፍተኛ ሊጉ ባሳደገው አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና እየተመራ በፕሪምየርRead More →

  የ20ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በድሬዳዋ ከተማ አንድ ለምንም አሸናፊነት ተገባዷል። የወጥነት ጥያቄ የሚነሳባቸው ድሬዳዋ ከተማዎች በባህር ዳር ከተማ ከተረቱበት ጨዋታ ብሩክ ቃልቦሬ፣ አሳንቴ ጎድፍሬድ ፣ አሰጋኸኝ ጴጥሮስ፣ ሄኖክ ሀሰን እና አቤል አሰበን በመሳይ ጳውሎስ፣ እንየው ካሣሁን፣ ጋዲሳ መብራቴ፣ ዩሴፍ ተስፋዬ እና ዳዊት እስጢፋኖስ በመተካት ወደ ሜዳ ገብተዋል። ተከታታይ ጨዋታRead More →

ከወራጅ ቀጠና ለመሸሽ የተደረገው ጨዋታ በወልቂጤ ከተማ 2-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። ያልተረጋጋ የውድድር ዓመት እያሳለፈ የሚገኘው ሲዳማ ቡና ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያለጎል ካጠናቀቀበት ስብስቡ ምንም አይነት የተጫዋች ለውጥ ሳያደርግ ሲቀርብ በተከታታይ ጨዋታዎች ሽንፈት በማስተናገዱ ሳይታሰብ በወራጅ ቀጠነቀው አፋፍ ላይ የደረሰው ወልቂጤ ከተማ በሀዋሳ ከተማ ከተረታበት ጨዋታ ግብጠባቂ ፋሪስ አላዊ፣ አዲስዓለም ተስፋዬ፣Read More →

ግሩም ጎሎች በተስተናገዱበት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን 3-1 አሸንፏል። የሊጉን ዋንጫ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ለማንሳት ብርቱ ፉክክር እያደረጉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች ባሳለፍነው ሳምንት ድሬደዋ ከተማን ከረቱበት ስብስባቸው አደም አባስን በፋሲል አስማማው ብቻ በመቀየር ወደ ጨዋታ ሲገቡ ለከርሞ በሊጉ የመቆየታቸውን ጉዳይ ጥያቄ ምልዕክት ውስጥ ያስገቡት ለገጣፎ ለገዳዲዎች በበኩላቸውRead More →

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የተመደበበትን ጨዋታ አጠናቆ በመመለስ ላይ የነበረው አርቢትር የመኪና አደጋ አጋጥሞታል። በከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ውድድር በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በዛሬው ዕለትም የ19ኛ ሳምንት ሦስት ጨዋታዎች ተካሂደው ተጠናቀዋል። በጠዋቱ የመጀመርያ ጨዋታ ወሎ ኮምቦልቻን ከቤንች ማጂ ቡና ያገናኘውን መርሐግብር ከሌሎች የውድድር ዳኞች ጋር በመሆን በረዳት ዳኝነት ያጫወተው ኢንተርናሽናል ዳኛRead More →

ባሳለፍነው ሳምንት ከበድ ያለ ጉዳት የገጠመው የመቻሉ አማካይ ለረጅም ወራት ከሜዳ ይርቃል። በአስራ ሰባተኛው ሳምንት የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ከ መቻል ባደረጉት ጨዋታ ገና በጨዋታው የመጀመርያ አጋማሽ ፍፁም ዓለሙ ከበድ ያለ ጉዳት ደርሶበት ጨዋታውን መቀጠል ሳይችል እንደወጣ አይዘነጋም። ለተሻለ ህክምና በአንቡላንስ ወደ ሆስፒታል ያመራው ፍፁም ዓለሙ ከጉልበቱ በታች በሚገኘውRead More →

“ከእኔ ፍቃድ እና ዕውቅና ውጪ ነው ይግባኝ የተጠየቀው።” አሰልጣኝ ተመስገን ዳና “ጉዳዩ አልቆ ይግባኙ ውድቅ ከሆነ በኋላ ‘አልፈለኩትም’ ማለት ብዙም አያስኬድም።” የአሰልጣኙ ጠበቃ አቶ ብርሃኑ በጋሻው በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና በኢትዮጵያ ቡና መካከል ሲደረግ የነበረውን ክርክር ጉዳዩን የያዘው ዲሲፒሊን ኮሚቴ “ኢትዮጵያ ቡና ውሉን ያቋረጠበት አግባብ ተገቢ ነው” በማለት ውሳኔ ቢያሳልፍም አሰልጣኙRead More →