ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፬) – ሌሎች ጉዳዮች
የሰባተኛ ሳምንት ዓበይት ትኩረቶቻችን ማጠቃለያ በሆነው በዚት ክፍል ሌሎች መነሳት የሚገባቸው ጉዳዮችን ተመልክተናል። 👉 ከኃላ ተነስቶ ማሸነፍ በዚህ የጨዋታ ሳምንት በመሸናነፍ ከተጠናቀቁት ጨዋታዎች መካከል ሦስቱ አስቀድመው ግብ ያስተናገዱ ክለቦች ከመመራትዝርዝር
የሰባተኛ ሳምንት ዓበይት ትኩረቶቻችን ማጠቃለያ በሆነው በዚት ክፍል ሌሎች መነሳት የሚገባቸው ጉዳዮችን ተመልክተናል። 👉 ከኃላ ተነስቶ ማሸነፍ በዚህ የጨዋታ ሳምንት በመሸናነፍ ከተጠናቀቁት ጨዋታዎች መካከል ሦስቱ አስቀድመው ግብ ያስተናገዱ ክለቦች ከመመራትዝርዝር
በሰባተኛ ሳምንት የተመለከትናቸው አሰልጣኝ ነክ ጉዳዮች እና ዐበይት አስተያየቶች እነሆ! 👉የሙሉጌታ ምህረት እና ማሔር ዳቪድስ ውጤታማ ቅያሬዎች ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ባህርዳር ከተማን በረታበት ጨዋታ አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት በመጀመሪያው አጋማሽዝርዝር
በሁለተኛዋ አስተናጋጅ ከተማ ጅማ የመጀመርያ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የተመለከትናቸው ተጫዋች ነክ ጉዳዮችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። 👉 ሲዳማ ቡናን ያነቃው ማማዱ ሲዲቤ በ2002 ወደ ፕሪምየር ሊጉ ከተቀላቀለ ወዲህ እጅግ ደካማ የሚባለውን የውድድርዝርዝር
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የመጀመርያ ሳምንት ውሎዎች የታዘብናቸው ዓበይት ክለብ ነክ ጉዳዮችን በተከታዩ ፅሁፋችን ተመልክተናቸዋል። 👉 ፋሲል ከነማ ወደ ሰንጠረዡ አናት ከአቅም በታች የሚጫወቱ ተጫዋቾች እንዲሁም በቡድኑዝርዝር
በ7ኛ ሳምንት የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ በሄኖክ አየለ ብቸኛ ግብ አዳማ ከተማን አሸንፏል። አዳማ ከተማዎች በሀዲያ ሆሳዕና ከተረታው ስብስብ ውስጥ የአምስት ተጫዋቾች ለውጥ በማድረግ ዳንኤልዝርዝር
በ7ኛ ሳምንት እጅግ ተጠባቂ የነበረውና ፋሲል ከነማ በሙጂብ ቃሲም ብቸኛ ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። አሸናፊ በቀለ – ሀዲያ ሆሳዕናዝርዝር
የሳምንቱ ዐበይት ጉዳዮች አካል በሆነው የአሰልጣኞች ትኩረት በዚህ ሳምንት የታዩ አንኳር ጉዳዮች እና ዋና ዋና አስተያየቶችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። 👉 ሽክ በሀገር ባህል ልብስ – አሸናፊ በቀለ በዕለተ ገና ቡድኑ ወልቂጤዝርዝር
የስድስተኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጫዋች ነክ ጉዳዮችን እነሆ ! 👉ቃሉን አክባሪው አቡበከር ናስር ኢትዮጵና ቡና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ካደረጉት ተጠባቂው ጨዋታ አስቀድሞ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ የነበረው አቡበከር ናስርዝርዝር
Copyright © 2021