ሦስት ቀይ ካርዶች እና አስራአንድ ቢጫ ካርዶች በተመዘዙበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ድል አሳክቷል። 09:00 ላይ በጀመረው ጨዋታ መድኖች ባለፈው ሳምንት ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ምንም ለውጥ ሳያደርጉ ወደ ጨዋታ ሲገቡ ሲዳማ ቡናዎችም ሀዋሳን ካሸነፈው ስብስብ አማኑኤል እንዳለ እና ቡልቻ ሹራ በደግፌ አለሙ እና ፍሊፕ አጄህ ተክተው ጨዋታው ጀምረዋል። የሲዳማ ቡናRead More →

የሱራፌል ጌታቸው እና ቢንያም ጌታቸው የመጨረሻ ደቂቃ ጎሎች ብርቱካናማዎቹን ሦስት ነጥብ አስጨብጠዋል። ብርቱካናማዎቹ ባለፈው ጨዋታ ከተጠቀሙበት ቀዳሚ ስብስብ ፍሬው ጌታሁን ፣ ያሲን ጀማል ፣ አሰጋኸኝ ጴጥሮስ ፣ ዳዊት እስቲፋኖስ እና ሙህዲን ሙሳን ፤ በዳንኤል ተሾመ ፣ መሐመድ አብዱለጢፍ ፣ አቤል አሰበ ፣ ጋዲሳ መብራቴ እና ቢንያም ጌታቸው ተክተው ጨዋታውን ጀምረዋል።Read More →

ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ 1-1 ተለያይተዋል። ወላይታ ድቻዎች ባለፈው ሳምንት ካሸነፈው ስብስብ ምንም ለውጥ ሳያደርጉ ወደ ሜዳ ሲገቡ አዳማ ከተማዎችም አቻ ከተለያየው አሰላለፍ ጀሚል ያዕቆብበ አዲስ ተስፋዬ ቀይረው ወደ ሜዳ ገብተዋል። ሁለት የተለያዩ አቀራረብ ይዘው የቀረቡ ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ በንፁህ የግብ ዕድል ፈጠራ ረገድ ጥቂት ዕድሎች የተፈጠሩበት ነበር። በአጋማሹRead More →

ሲዳማ ቡና ከእንቅስቃሴ ብልጫ ጋር ሀዋሳ ከተማን በመርታት አንድ ደረጃ ማሻሻል ችሏል። ሲዳማ ቡናዎች ባለፈው ጨዋታ ከተጠቀሙበት አሰላለፍ ሰለሞን ሀብቴ ፣ መሐሪ መና ፣ ፀጋዬ አበራ እና ፍሊፕ አጄህን በደስታ ደሙ ፣ አማኑኤል እንዳለ ፣ አቤል እንዳለ እና ቡልቻ ሹራ ቀይረው ገብተዋል። ሀዋሳ ከተማዎች በበኩላቸው በፋሲል ከነማ ከተሸነፈው ስብስብ ሰዒድRead More →

ኢትዮጵያ ቡና እና አዳማ ከተማን ያገናኘው ጨዋታ በዛሬው ዕለት ሁለት ለሁለት አቻ የተጠናቀቀ ሁለተኛ ጨዋታ ሆኗል። የዛሬው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች አሸናፊ ቡድናቸው ሳይቀይሩ የጀመሩበት ጨዋታ ነበር። ሁለት ተመሳሳይ ለኳስ ቁጥጥር ብልጫ ለመውሰድ የሚሞክሩ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ እንደተጠበቀው ጥሩ የኳስ ፍሰት የታየበት ጨዋታ ነበር። በጨዋታው ግብ በማስቆጠር ረገድ ቀዳሚ የነበሩት ኢትዮጵያRead More →

የባህር ዳር ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታ ሁለት ለሁለት በሆነ አቻ ውጤት ተፈፅሟል። አዞዎቹ በፈረሰኞቹ ከተረታው ስብስብ አቡበከር ሻሚልን በእንዳልካቸው መስፍን ተክተው ሲገቡ የጣና ሞገዶቹ በበኩላቸው ከመድን ጋር አቻ ከተለያየው ስብስብ የአምስት ቢጫ ካርድ ቅጣት ያለበት አለልኝ አዘነን በፍቅረሚካኤል ዓለሙ ለውጠው ጨዋታውን ጀምረዋል። ሁለቱም ቡድኖች በምያደርጓቸው ፈጣን እንቅስቃሴዎች ታጅቦ አሀዱRead More →

ወላይታ ድቻ እና ለገጣፎ ለገዳዲን ያገናኘው የ22ኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ በጦና ንቦች ሁለት ለባዶ አሸናፊነት ተጠናቋል። ወላይታ ድቻዎች መቻልን ካሸነፈው አሰላለፍ ቢንያም ፍቅሬን በስንታየሁ መንግስቱ ተክተው ሲገቡ በለገጣፎዎች በኩልም ከሀድያ ሆሳዕና አቻ ከተለያየው ስብስብ ሱራፌል ዐወል እና ተስፋዬ ነጋሽ በጋብርኤል አሕመድ እና ያሬድ ሀሰን ተለውጠው ጨዋታውን ጀምረዋል። በመጀመርያዎቹ ደቂቃዎች በሁሉምRead More →

የትግራይ እግርኳስ ፌዴሬሽን የባለድርሻ አካላት ትብብር ጠይቋል። የትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በስሩ የሚገኙና በፕሪምየር ሊግ ፣ በከፍተኛ ሊግ ፣ ብሄራዊ ሊግ እና ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፉ ዘጠኝ ክለቦች በቀጣይ ዓመት ወደ ውድድር እንዲመለሱ አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግላቸው በይፋዊ ደብዳቤ ጥሪ አቅርቧል። ፌዴሬሽኑ ይፋ ባደረገው እና የአራት ባለድርሻ አካላት ማለትም የኢትዮጵያ ባህልናRead More →

አምስት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን አራት ለአንድ አሸንፏል። ኢትዮጵየ ቡናዎች ከመጨረሻው ጨዋታ ቋሚ አሰላለፋቸው ጫላ ተሺታን በቃልአብ ፍቅሩ ለውጠው ሲገቡ ብርቱካናማዎቹም ከመጨረሻው ስብስብ ቢንያም ጌታቸው በሙኸዲን ሙሳ ቀይረው ጨዋታውን ጀምረዋል። ኳስ ለመቆጣጠር ጥረት በምያደርጉ ቡናማዎች እና በፈጣን ሽግግር ዕድሎች ለመፈጠር በሚሞክሩ ድሬዳዋ ከተማዎች መካከል የተደረገው ጨዋታ በሁለቱምRead More →

ጠንካራ ፉክክር በታየበት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጋጣሚው አርባምንጭ ከነማን አንድ ለባዶ አሸንፏል። አዞዎቹ ከባለፈው ሳምንት ስብስብ አንዷለም አስናቀ ፣ መላኩ ኤልያስ እና አሸናፊ ተገኝን በላርዬ አማኑኤል ፣ መሪሁን መስቀለ እና እንዳልካቸው መስፍን ለውጠው ገብተዋል። ፈረሰኞቹ በበኩላቸው ባለፈው ሳምንት ድል ካደረገ ስብስብ ሱሌማን ሀሚድ ፣ ምኞት ደበበ እና ጋቶች ፓኖምን በሄኖክRead More →