ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መሀከል ትግራይ ስታድየም ላይ የተደረገው የመቐለ ከተማ እና የደደቢት ጨዋታ ሰማያዊ ለባሾቹ በጌታነህ ከበደ እና አለምአንተ ካሳ ጎሎች አማካይነት ከሁለት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል። የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ከመጀመሩ አስቀድሞ ባለፈው ሳምንት ከጨዋታ በፊት በወልድያ እና በመቐለ ከተማ ደጋፊዎች መሀከል በተነሳው ግጭትRead More →

የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ኢንስትራክተር አብርሃም ተክለኃይማኖት በያዝነው ዓመት በመቐለ የእግርኳስ ትምህርት ቤት ለመክፈት በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል። እንደ አብርሃም ተ/ሃይማኖት ገለፃ ከሆነ ትምህርት ቤቱ የታሰበው ልክ እንደ ቀለም ትምህርት ካሪኩለም ተቀርጾለት በክፍል ውስጥ እና በተግባር ስልጠና በመስጠት ተጫዋቾችን ማብቃት ነው። ” በአሁኑ ሰአት በሀገራችን ያለው የስልጠናRead More →

በ5ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሊጉ አናት ላይ የገኙ የነበሩ ክለቦችን ያገናኘው ጨዋታ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ2ኛው አጋማሽ ሙሉአለም ጥላሁን ባስቆጠረው ጎል በሜዳው የመጀመርያው 3 ነጥብ ማግኝት ችሏል፡፡ ከጨዋታው መጀመር አስቀድሞ ሁለቱ ክለቦች ስጦታ የተለዋወጡ ሲሆን ወልዋሎዎች በአዲግራት ተወዳጅ የሆነውን ጥህሎ መመገቢያ መሶብ ቅርፅ ፣ ኢትዮጵያ ቡናዎች ደግሞ የሁለቱ ቡድኖችRead More →

በ4ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሜዳው ትግራይ ስታድየም ጅማ አባ ጅፋርን የገጠመው መቐለ ከተማ የውድድር ዘመኑን የመጀመርያ 3 ነጥብ ማሳካት ችሏል። በ50 ሺ በሚገመት ተመልካችና በደማቅ ህብረ ዝማሬ ታጅቦ በተካሄደው ጨዋታ የግብ ሙከራ በማድረግ ቀዳሚ የሆኑት እንግዶቹ ጅማዎች ሲሆኑ ዮናስ ገረምው ያሻገረውን ኳስ በነፃ አቋቋም ላይ የነበረው ኦኪኪ ኣፎላቢ በግንባሩRead More →