ሪፖርት| ፋሲል የሆሳዕናን ያለመሸነፍ ጉዞ በመግታት የሊጉን መሪነት ተረክቧል
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሰባተኛ ሳምንት ተጠባቂ ጨዋታ ፋሲል ከነማ በሙጂብ ቃሲም ብቸኛ ጎል ሆሳዕናን አሸንፏል። ሀዲያ ሆሳዕና ከወልቂጤው ጨዋታ ሦስት ለውጦች በማድረግ ሳሊፉ ፎፋና፣ ቢስማርክ አፒያ እና ዱላ ሙላቱዝርዝር
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ረፋድ ላይ ባህር ዳርን ከሀዋሳ ያገናኘው ጨዋታ በሀዋሳ የበላይነት ተጠናቋል። ሁለቱም ቡድኖች በመጨረሻው የአዲስ አበባ ጨዋታዎቻቸው ድል ያስመዘገቡበት ስብስብ እና አደራደር ላይዝርዝር
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የዚህ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ በተካሄዱ የምድብ ሀ እና ለ ጨዋታዎች ተገባዷል። ምድብ ሀ በባቱ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው የምድብ ተ በአራተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውሎው የምድቡ ጠንካራዝርዝር
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ወላይታ ድቻ እና ሰበታ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ ያለጎል ተጠናቋል። ወላይታ ድቻ በሀዋሳ ከተሸነፈበት ጨዋታ የሦስት ተጫዋቾች ለውጥ በማድረግ ግብ ጠባቂው መክብብዝርዝር
Copyright © 2021