ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የንግድ ባንክ እና መከላከያ ጨዋታ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተሰጠበት
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት በንግድ ባንክ እና መከላከያ መካከል የተደረገው ጨዋታ መቋረጡ ይታወሳል። ይህን ተከትሎም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በመከላከያ ላይ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። ጨዋታው 1-1 ሆኖ እየተካሄደ በነበረበትዝርዝር
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት በንግድ ባንክ እና መከላከያ መካከል የተደረገው ጨዋታ መቋረጡ ይታወሳል። ይህን ተከትሎም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በመከላከያ ላይ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። ጨዋታው 1-1 ሆኖ እየተካሄደ በነበረበትዝርዝር
ሊዲያ ታፈሰ ብቸኛዋ በቻን የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በመሐል ዳኝነት ግልጋሎት ለመስጠት ወደ ካሜሩን አምርታለች፡፡ የ2021 የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ውድድር በካሜሩን አስተናጋጅነት ከጥር 8 እስከ 30 ድረስ በያውንዴ ከተማ ይደረጋል፡፡ዝርዝር
አሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ ከወላይታ ድቻ አሰልጣኝነት ሲሰናበቱ በምትኩ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ክለቡ ማስታወቂያ አውጥቷል፡፡ በ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ደካማ የስድስት ሳምንታት ጉዞን ያደረገው ወላይታ ድቻ ከአሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ ጋርዝርዝር
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተወዳዳሪው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አጥቂዋን ዮርዳኖስ ምዑዝን አስፈርሟል፡፡ በሀዋሳ እየተደረገ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ውድድር ላይ እየተካፈለ የሚገኘው የአሰልጣኝ መሠረት ማኔው ኢትዮዝርዝር
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከመከላከያ አገናኝቶ የነበረ ሲሆን በ83ኛው ደቂቃ ላይ በተፈጠረ አወዛጋቢ ክስተት ለመቋረጥ ተገዷል፡፡ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን የአምስተኛ ሳምንት የመጨረሻዝርዝር
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ ዛሬ በሀዋሳ ረፋዱን የሁለተኛ ሳምንት ሁለት ጨዋታዎች ሲደረጉ ሶዶ ከተማ ነቀምት ከተማን 3 ለ 1 ሲረታ ሻሸመኔ ከተማ ከአዲስ አበባ ከተማ 1 ለ 1 ተለያይተዋል፡፡ዝርዝር
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን አምስተኛ ሳምንት የበዐል ዕለት ሁለተኛ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተቀይራ በገባችው ምንትዋብ ዮሐንስ ጎል አቃቂ ቃሊቲን 1 ለ 0 ረቷል፡፡ 10፡00 ሲል በሀዋሳ ሰው ሰራሽዝርዝር
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ረፋድ 4:00 በገና በዐል ዕለት ሀዋሳ ከተማን ከጌዲኦ ዲላ አገናኝቶ በሀዋሳ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ሳቢ በነበረው የመጀመሪያው አጋማሽ ጌዲኦ ዲላዎችዝርዝር
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ አንደኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በሀላባ ከተማ እና ወላይታ ሶዶ ከተማ መካከል ተደርጎ 1 ለ 1 ተጠናቋል፡፡ በቅርቡ ህይወታቸው ላለፈው የቀድሞ ዓለም አቀፍ ዳኛ ዓለም ነፀበዝርዝር
Copyright © 2021