መፍትሔ ያስገኛል የተባለለት የመንግስት የገንዘብ ድጋፍ ከምን ደረሰ ?

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሁሉም ውድድሮች መሰረዛቸው ተከትሎ ክለቦች ካለባቸው የፋይናስ ቀውስ እንዲያገግሙ በማሰብ ፌዴሬሽኑ ለመንግስት አካለት የጠየቀው…

የከፍተኛ ሊግ ክለቦች በጎ ተግባር ቀጥሏል

በከፍተኛ ሊግ እየተሳተፉ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ እግርኳስ ክለብ አባላት በሙሉ ለመቅዶንያ አረጋውያን እና ህሙማን መርጃ…

ኢትዮጵያ ቡና ከተጫዋቾቹ ጋር ውይይት አደርጎ ውሳኔ አሳለፈ

በኮረና ወረርሺኝ ምክንያት ባጋጠመው የፋይናስ ቀውስ ለተጫዋቾች የደሞዝ ክፍያን በምን መልኩ መፈፀም አለብን በሚል ኢትዮጵያ ቡና…

አዲስ አበባ ሊካሄድ የነበረው የፊፋ ኮንግረስ በቪድዮ ኮንፈረንስ ይከናወናል

ወደ መስከረም ወር የተሸጋገረው የፊፋ ኮንግረስ በኦንላይን የመገናኛ ዘዴ እንደሚከናወን አስታውቋል። በዚህ ወር አዲስ አበባ አስተናጋጅነት…

ወልቂጤ ከተማ ለሊግ ኩባንያው ጥያቄ አቀረበ

በኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት የሊጉ ውድድር መሠረዙን ተከትሎ ክለቡ ለኮሚሽነር እና ዳኞች ተብሎ ያስገቡትን ክፍያ እንዲመለስለት ጥያቄ…

ሁለት ክለቦች ለአረጋውያን የቁሳቁስ ድጋፍን አበረከቱ

የሀዋሳ ከተማ እና የደቡብ ፖሊስ ክለብ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች የቁሳቁስ ድጋፍ እና የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ዛሬ…

አርባምንጭ ከተማ ፌዴሬሽኑ የወሰነው ውሳኔ ተገቢ አይደለም በማለት ተቃውሞውን ገለፀ

የዘንድሮ ውድድር በኮሮና ምክንያት እንዲሰረዝ ፌዴሬሽኑ ውሳኔ ያሳለፈበት መንገድ ተገቢ አይደለም በማለት አርባምንጭ ከተማ ተቃውሞውን አሰምቷል።…

“ኢትዮጵያ ቡና ገቢ የሚያገኝባቸው ምንጮች እየደረቁበት ይገኛል” አቶ ገዛኸኝ ወልዴ (ሥራ አስኪያጅ )

ኢትዮጵያ ቡና የተመሰረተበትን አርባ አራተኛ ዓመት በዐሉን እያከበረ ባለበት ወቅት በክለብ ወቅታዊ ሁኔታ ዙርያ የክለቡ ሥራ…

ኢትዮጵያ ቡና ከተጫዋቾቹ ጋር ውይይት ሊያደርግ ነው

በኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት የሊጉ ውድድር መቋረጡን ተከትሎ ኢትዮጵያ ቡና በአሁኑ ወቅት የሚገኝበት ሁኔታ እና የተጫዋቾች የደሞዝ…

መቐለ 70 እንደርታ በአፍሪካ ውድድር ተሳትፎ ዙርያ ተቃውሞውን ገለፀ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኩባንያ የዘንድሮ የውድድር ዘመን በኮሮና ምክንያት እንዲሰረዝ ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ የአፍሪካ ውድድር ተሳትፎ…