ሽመልስ በቀለ እና ኢቲሃድ አሌክሳንድሪያ ሳይስማሙ ተለያዩ
2014-07-04
የቀድሞው የሐዋሳ ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አማካይ ሽመልስ በቀለ ከሱዳኑ አልሜሪክ ክለብ ጋር በስምምነት ከተለያየ በኋላ ከተለያዩ ክለቦች ጋር ስሙ እየተያያዘ ይገኛል።Read More →
የ ‹‹ በኩሩ›› ልጅ ስለ ዝውውሩ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ይናገራል
2014-06-03
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከፍተኛ ግብ አግቢነትን በ14 ግቦች እየመራ የሚገኘው ኡመድ ኡኩሪ እሁድ ለህትመት ከበቃው የቅዱስ ጊዮርጊስ ልሳን ‹‹ ልሳነ-ጊዮርጊስ ›› ጋዜጣ ጋር ቃለ-ምልልስ አድርጓል፡፡ ኡመድ ከጋዜጣው ጋር ያደረገውን ቆይታ ለሶከር ኢትዮጵያ ተከታታዮች በሚመች መልኩ እንዲህ አሰናድተነዋል፡፡Read More →
ሽመልስ በቀለ አል-ሜሪክን ተቀላቀለ
2014-01-08
በሊቢያው ታላቅ ክለብ አል-ኢትሃድ ከአሰልጣኑ ጋር በፈጠረው አለመግባባት ምክንያት በክለቡ ምቾት እንዳልተሰማው ሲነገር የከረመው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ድንቅ አማካይ ሽመልስ በቀለ ሲነገሩ የነበሩ ወሬዎችን ሲያስተባብል ቢቆይም ከ3 ወራት ቆይታ በመጨረሻ የሱዳኑን አል-ሜሪክን ተቀላቅሏል። ተጫዋቹ ስለ ጉዳዩ ከሰገር ስፖርት ጋር ባደረገው ቆይታ ‹‹ ለአል-ኢትሃድ ለመጫወት ስስማማ የተሻለ ክለብ እና ጥቅማ ጥቅምRead More →