ተጫዋቾች ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል

በትግራይ ክልል ክለቦች የሚገኙ ተጫዋቾች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እና ተያያዥ ጉዳዮች የሚያደርጉትን ድጋፍ የቀጠሉ ሲሆን ተጨማሪ…

የቀድሞ እና የአሁኖቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች የቁሳቁሶች ድጋፍ አደረጉ

የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ማኅበር ያቀረበውን ጥሪ ተከትሎ የቀድሞ እና የአሁኖቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ከፍተኛ ወጪ የሚያወጣ ቁሳቁስ…

የቀድሞ እና የአሁን የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋችች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚፈጠረው ማኅበራዊ ቸረግር ለማቃለል የሚያግዝ ቁሳቁስ የቀድሞ እና የአሁኖቹ ኢትዮጵያ ቡና ተጫዋቾች ማሰባሰብ…

ወልቂጤ ከተማ ኮሮና ቫይረስን ለመግታት የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል

የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ለኮሮና መከላከል የሚውል ለቁሳቁስ መግዣ ግማሽ ሚልዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡…

አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ድጋፍ አደረጉ

አዲሱ የቢጫዎቹ አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል የገንዘን ድጋፍ አደረጉ። በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ድጋፍ አድርጓል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአደገኛ ሁኔታ እየተዛመተ የሚገኘው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል ድጋፍ ማድረጉን በድረገፁ አስታውቋል።…

በተለያዩ ክለቦች የሚገኙ ተጫዋቾች ድጋፍ ማድረጋቸው ቀጥለዋል

በጌዴኦ ዲላ፣ ስሑል ሽረ፣ መቐለ፣ ወልዋሎ እና ደደቢት የሚጫወቱ ተጫዋቾች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል የገንዘብ ድጋፍ…

የዳኞች እና ታዛቢዎች ሙያ ማኅበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ዳኞች እና ታዛቢዎች ሙያ ማኅበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል ለጤና ሚኒስቴር የሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ…

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት በግላቸው ለኮሮና ቫይረስ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ አበባው ሰለሞን ለአቅመ ደካሞች የንፅህና ቁሳቁስ መግዣ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።…

የአአ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የሚረዳ የግማሽ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

የአአ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በአሁኑ ወቅት በእጅጉኑ አሳሳቢ በሆነ ደረጃ የዓለም ህዝብ ስጋት…