“በመንግሥት ለውጥ ምክንያት በ17ኛው ሳምንት የተሰረዘው ውድድር…” ትውስታ በገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) አንደበት

በኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ ምክንያት የ2012 አጠቃላይ የሊግ ውድድሮች እንዲሰረዙ ዛሬ መወሰኑ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም በ1983 በመንግሥት…

“የቡናማዎቹ የፕሪምየር ሊጉ ብቸኛ ዋንጫ ስኬት” ትውስታ በዕድሉ ደረጄ አንደበት

2003 ኢትዮጵያ ቡና የፕሪምየር ሊጉን የመጀመርያ ዋንጫ ሲያነሳ የወቅቱ የቡድኑ አንበል ዕድሉ ደረጄ ጊዜውን ወደ ኃላ…

” ሠላሳ ሠባት ዓመታት ለመጠበቅ የተገደድንበት ጎል” ትውስታ በአዳነ ግርማ አንደበት

በእግር ኳስ ሕይወቱ በርካታ ድሎችን ማጣጣም የቻለው፣ ለብሔራዊ ቡድንም ወሳኝ አግልጋሎት የሰጠው ሁለገቡ ተጫዋች አዳነ ግርማ…

“ሀያ ዋንጫዎች ያነሱ እጆች” ትውስታ በደጉ ደበበ አንደበት

በኢትዮጵያ እግርኳስ ታሪክ ያለፉት 20 ዓመታት ስማቸው በጉልህ ከሚነሱ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው እና የበርካታ ድሎች…

የትግል ፍሬ ትዝታዬ – በኤርሚያስ ብርሀነ

ይሄ ፅሁፍ ረጅም ነው – ምናልባት ለአንዳንዱ አሰልቺም ሊሆን ይችላል። እኔ ትዝታዬን ጽፌያለሁ፤ ስለፃፍኩትም ደስ ብሎኛል።…

Continue Reading

” የሞሮኮ ሴራ በኦሊምፒክ ማጣርያ” ትውስታ በቢንያም አሰፋ

ለ2004 የአቴንስ ኦሊምፒክ ለማለፍ የመጨረሻው ምዕራፍ ደርሶ የነበረው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ብሔራዊ ቡድን ከታሪካዊው ውድድር የቀረበት ሁኔታ…

“አይረሴው አስጨናቂ ደቂቃ” ትውስታ በአዲስ ህንፃ አንደበት

ሁለገቡ ተጫዋች በሁለት አጋጣሚዎች ግብ ጠባቂ በመሆን ሀገሩን ያገለገለበትን አጋጣሚ በትውስታ አምዳችን እንዲህ ይናገራል። በኢትዮጵያ እግርኳስ…

“አወዛጋቢው የኮከብ ተጫዋችነት ምርጫ” ትውስታ በዮሴፍ ተስፋዬ አንደበት

ኮከብ ተጫዋችነት እና እርሱ አልተገጣጠሙም እንጂ አንፀባራቂ የእግርኳስ ዘመን አሳልፏል። የወቅቱ የኢትዮጵያ ቡና የተስፋ ቡድን አሰልጣኝ…

” ይህ መሆኑ ደስ ብሎኛል ” ኤርሚያስ ኃይሉ (ጅማ አባ ጅፋር)

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከመቋረጡ በፊት የመጨረሻውን ጎል ያስቆጠረው ኤርሚያስ ኃይሉ ይናገራል። የ2012 የኢትዮጵያ…

29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ትውስታ በሲሳይ ባንጫ አንደበት

ከ31 ዓመታት በኃላ ኢትዮጵያ በ2013 የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ተሳታፊ በሆነችበት ወቅት በቀይ ካርድ ከሜዳ ስለወጣበት እና…