የክለቦች የውድድር ዘመን ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ
ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ብቅ ብሎ በአጭር ጊዜ ተፎካካሪ የሆነው ፋሲል ከነማ ዘንድሮም ዋንጫ ማንሳትን እያለመ የሚጀምረውን የውድድር ዓመት እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። ጎንደር ከተማ ላይ መቀመጫውን ያደረገው ፋሲል ከነማ ዘንድሮ 55ኛ የምስረታ በዓሉን እያከበረ ይገኛል። ይህ በዓል ደግሞ አይረሴ ሆኖ በደማቁ እንዲከበር የሊጉን ዋንጫ ማንሳት አማራጭ የሌለው ትልም ይመስላል። እርግጥ ቡድኑRead More →