የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ወደ ካሜሩን አቅንተዋል
በካሜሮን አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የቻን ውድድር እና ተዛማጅ ጉዳዮች የፌዴሬሽኑ ፕሬዝደንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ ለሳምንታት ቆይታ ወደ ካሜሩን አቅንተዋል። በሀገር ውስጥ ሊጎች ተጫዋቾች ብቻ የሚካሄደው የቻን ውድድር በኮሮና ሻይረስ ምክንያት በ2020ዝርዝር
ዛሬ ከቀትር በኋላ በፌዴሬሽኑ ፅህፈት ቤት የሴካፋ ተካፋይ በሆነው ታዳጊ ቡድን ዙሪያ ገለፃ ተደርጓል። ኢትዮጵያ ከታህሳስ 03-13 ድረስ በሩዋንዳ አስተናጋጅነት የሚከናወነው የምስራቅ አፍሪካ ከ17 ዓመት በታች ውድድር ላይ ተሳታፊ ናት።ዝርዝር
የኮንፌዴሬሽን ካፕ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ስታዲየም ሲከናወን በሁለተኛው አጋማሽ ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገዱት ሁለቱ ተጫዋቾች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል። በሁለተኛው አጋማሽ 76ኛው ደቂቃ የቅጣት ምት ያገኙትዝርዝር
ሦስት ግቦችን ያስተናገደው የፋሲል ከነማ እና ዩ ኤስ ሞናስቲር ጨዋታ በባለሜዳዎቹ አሸናፊነት ቢጠናቀቅም በድምር ውጤት ዩ ኤስ ሞናስትር ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል። የ2011 የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ውድድር አሸናፊው ክለብ ፋሲልዝርዝር
እሁድ ኅዳር 27 ቀን 2013 FT’ ፋሲል ከነማ 2-1 ሞናስቲር 28′ ሱራፌል ዳኛቸው 49′ ሙጂብ ቃሲም 90+5′ ፋዲ አፍሪዩ [ድምር ውጤት: 2-3] ቅያሪዎች 89′ ሳማኬ ቴዎድሮስ 22′ ካሊፋ ሆሰም ቲኬ 56′ ቦሪስዝርዝር
ፋሲል ከነማ በዛሬው ዕለት ከቱኒዚያው ዩኤስ ሞናስቲር ጋር ለሚያርገው ጨዋታ የሚጠቀምበት አሰላለፍ ይፋ ሆኗል። ባለፈው ሳምንት ዓርብ ወደ ሞናስቲር አቅንቶ 2-0 ከተሸነፈው ስብስብ አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ የሁለት ተጫዋቾች ለውጥ ያደረጉዝርዝር
ከነገ በስትያ በፋሲል ከነማ እና ዩ ኤስ ሞናስቲር መካከል የሚደረገው የኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት እንደሚያገኝ ተጠቁሟል። የ2011 የኢትዮጵያ ጥሎማለፍ አሸናፊው ክለብ ፋሲል ከነማ በሁለተኛው የአህጉራዊ የክለቦች ውድድር (ኮንፌዴሬሽንዝርዝር
ዕለተ ሐሙስ በምናቀርበው ይህን ያውቁ ኖሯል አምዳችን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የተመለከቱ እውነታዎችን በተከታታይ ሰባት ሳምንታት ስናቀርብ ቆይተናል። በተለይ ከአፍሪካ እና ዓለም ዋንጫ ውድድሮች ጋር ያሉትን ዕውነታዎች ያቀረብን ሲሆን ለዛሬም ከሴካፋዝርዝር
Copyright © 2021