ቻምፒየንስ ሊግ| ካኖ ስፖርት አካዳሚዎች አዲስ አበባ ገብተዋል

በቻምፒየንስ ሊጉ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታ ተጋጣሚ የሆኑት ካኖ ስፖርት አካዳሚዎች ትናንት አመሻሽ…

ኢትዮጵያዊ ዳኞች የቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታ ለመምራት ወደ ሱዳን ያመራሉ

በሱዳኑ ኤል ሜሪክ እና የአልጀሪያው ጂኤስ ካቢሌ መካከል የሚደረገው የቻምፒየንስ ሊግ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ በኢትዮጵያዊ…

ቻምፒዮንስ ሊግ | የመቐለ እና ካኖ ስፖርትን ጨዋታ ጅቡቲያዊያን ዳኞች ይመሩታል

መቐለ 70 እንደርታ ከካኖ ስፖርት አካዳሚ በመጪው እሁድ የሚያካሂዱትን ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ታውቀዋል። ዋና ዳኛው ሳዳም…

ቻምፒየንስ ሊግ| ያሬድ ከበደ ከወሳኙ ጨዋታ ውጭ ሆነ

የምዓም አናብስቱ አማካይ በወሳኙ የቻምፒየንስ ሊግ የመልስ ጨዋታ እንደማይሰለፍ ተረጋግጧል። ላለፉት ሦስት ዓመታት በወጥ ብቃት መቐለን…

ቻምፒየንስ ሊግ| መቐለ 70 እንደርታ በካኖ ስፖርት በጠባብ ውጤት ተሸንፈዋል

በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የመጀመርያ ጨዋታቸውን ለማድረግ ወደ ኢኳቶርያል ጊኒ ማላቦ ያመሩት የተጠናቀቀው የውድድር ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር…

ካኖ ስፖርት አካዳሚ ከ መቐለ 70 እንደርታ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ቅዳሜ ነሐሴ 4 ቀን 2011 FT’ ካኖ ስፖርት አ. 2-1 መቐለ 70 እ. 30′ ኦቢያንግ 81′…

Continue Reading

“የሜዳ ውጭ ጨዋታዎች ወሳኝ ስለሆኑ በጥንቃቄ ነው የምንጫወተው” ገብረመድህን ኃይሌ

የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ መቐለ 70 እንደርታ ነገ አመሻሽ ላይ ከሜዳቸው ውጭ የኢኳቶርያል ጊኒው ካኖ…

” ቡድናችን የቻምፒዮንነት እና የማሸነፍ መንፈስ ላይ ነው ያለው” ሚካኤል ደስታ

መቐለ 70 እንደርታ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የሚያደርገውን የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ነገ 12፡00 ላይ ከኢኳቶርያል ጊኒው ካኖ…

የትግራይ እና የባህር ዳር ስታዲየሞች አህጉራዊ ጨዋታዎችን ለማከናወን ፍቃድ አገኙ

የትግራይ ስታዲየም ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ጨዋታዎች ለማከናወን እውቅና ሲያገኝ የባህርዳር ስቴዲየምም በድጋሚ ፍቃዱን አግኝቷል። ባለፈው ሳምንት…

ቻምፒየንስ ሊግ | መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ አቅንቷል

መቐለ 70 እንደርታዎች በታሪካቸው ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ለማድረግ ወደ ኢኳቶርያል ጊኒ ማላቦ ጉዞ…