ሴካፋ ሴቶች ዋንጫ | ኢትዮጵያ ከምድብ መውደቋን ስታረጋግጥ ዩጋንዳ እና ኬንያ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል

በታንዛኒያ ዳሬ ሠላም እየተደረገ ባለው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ከምድብ አንድ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ሲደረጉ ኢትዮጵያ በኡጋንዳ…

“የዛሬው ውጤት አንድ ደረጃ ወደ አፍሪካ ዋንጫ የተጠጋንበት ነው” ሽመልስ በቀለ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ የምድብ ጨዋታ ጠንካራዋ አይቮሪኮስትን 2-1 ካሸነፈች በኋላ አምበሉ ሽመልስ…

“የምድቡን ከባድ ቡድን ማሸነፋችን በራሱ ትልቅ የሞራል ስንቅ ነው የሚሆነን” አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ

ኢትዮጵያ በባህር ዳር ኢንተርናሽናል ስታድየም ለ2021 የካሜሩኑ አፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታ ኮትዲቯርን 2-1 ካሸነፈች…

ሪፖርት | ዋሊያዎቹ ዝሆኖቹን አጋደሙ

ለ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረጉ የሚገኙት ዋሊያዎቹ ኮትዲቯርን በሜዳቸው ከጨዋታ ብልጫ ጋር አሸንፈዋል።…

ኢትዮጵያ ከ ኮትዲቯር – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ማክሰኞ ኅዳር 9 ቀን 2012 FT ኢትዮጵያ 2-1 ኮትዲቯር 15′ ሱራፌል ዳኛቸው 25′ ሽመልስ በቀለ 3′…

Continue Reading

ኮትዲቯርን የሚገጥመው የዋሊያዎቹ 11 ተሰላፊዎች ታውቀዋል

አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ኮትዲቯርን የሚገጥምላቸውን የመጀመርያ 11 መርጠዋል። ቡድኑ ባሳለፍነው እሁድ ማዳጋስካርን ከገጠመው ስብስብ የሁለት ተጫዋቾች…

ዝሆኖቹ ለነገው ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ባህር ዳር ገብተዋል

ነገ በባህር ዳር ዓለማቀፍ ስታዲየም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንን የሚገጥሙት ኮትዲቯሮች ከደቂቃዎች በፊት ባህር ዳር ገብተዋል። 41…

“ለኮትዲቯሮች አክብሮት ቢኖረንም ራሳችንን ዝቅ አናደርግም።” ሽመልስ በቀለ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አምበል ሽመልስ በቀለ ከነገው ጨዋታ በፊት ያለውን አስተያየት ለጋዜጠኞች ሰጥቷል። ስለማዳጋስካሩ ጨዋታ “በማዳጋስካሩ…

“ኮትዲቯርን እናከብራለን፣ ነገርግን ከፍተኛም ሆነ ዝቅተኛ ግምት አንሰጣቸውም” አብርሃም መብራቱ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ከነገው የኳትዲቯር ጨዋታ በፊት አስተያየታቸውን ለጋዜጠኞች ሰጥተዋል። ስለ ዝግጅት…

ሴካፋ ሴቶች ዋንጫ | ከምድብ ሁለት ታንዛኒያ ማለፏን ስታረጋግጥ ደቡብ ሱዳን ድል ቀንቷታል

የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የምድብ ሁለት መርሀግብሮች ዛሬ ሲከወኑ አስተናጋጇ ታንዛኒያ ቡሩንዲን 4ለ0 በማሸነፍ ማለፏን ስታረጋግጥ ደቡብ…