ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | 27ኛ ሳምንት ምርጥ 11
በሀዋሳ ቆይታው የመጨረሻ በሆነው የ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች ላይ ጎልተው የወጡ ተጫዋቾችን እና አሰልጣኝን የመረጥንበት ምርጥ ቡድንን በተከታይ መልኩ አሰናድተናል። ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑራ – ኢትዮጵያ መድን በሳምንቱ ጎልተው የወጡ ግብ ጠባቂዎችን መመልከት ባንችልም በአንፃራዊነት ኢትዮጵያ መድን ከሽንፈት ወደ ድል በተመለሰበት የኢትዮጵያ ቡናው ጨዋታ ላይ አቡበከር ከነበረው የሜዳ ላይ መሪነትRead More →