2007 ተገባዶ 2008ን ልንቀበል የቀሩን 5 ቀናት ብቻ ናቸው፡፡ እየተገባደደ ባለው 2007 በእግርኳሳችን ውስጥ በርካታ ክንውኖች ተከናውነዋል ፣ አነጋጋሪ ክስተቶች ተከስተዋል ፣ አስደሳች እና አሳዛኝ አጋጣሚዎች ተከስተዋል ፣ በርካታ ግለሰቦች እና ተቋማትም በ2007 በእግርኳሳችን መነጋገርያ ሆነዋል፡፡ በሃገር ውስጥ የእግርኳስ ጉዳዮች ላይ የምትሰራው ሶከር ኢትዮጵያም የ2007 አመት መገባደድን አስመልክቶ የአመቱ ሰውRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ዙር ከተጀመረ የ4 ሳምንታት እድሜን አስቆጥሯል፡፡ ከደደቢት እና ሀዋሳ ከነማ ጨዋታ ውጪም ሌሎቹ የ4 ሳምንታት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ሶከር ኢትዮጵያም እንደተለመደው የዚህን ወር ኮከቦች መርጣለች፡፡ ባለፉት ወራት ተቆጣጥረውት የነበሩት የክልል ክለብ ተጫዋቾች በዚህ ወር እምብዛም ያላንፀባረቁ ሲሆን በዚህ ወር ድንቅ አቋማቸውን ያሳዩት የመከላከያ እና ንግድ ባንክ ተጫዋቾችRead More →

አሁን አሁን በርካታ ኢትዮጵያውያን በመላው አለም እግርኳስን ሲጫወቱ መመልከት አዲስ አይደለም፡፡ ከዚህ ቀደም በየመን እና ቤተ እስራኤላውያን ደግሞ በእስራኤል ሲጫወቱ የተመለከትን ሲሆን በቀጣይ ጥቂት አመታት ውስጥ ደግሞ የደቡብ አውሮፓዊቷ ሃገር ጣልያን ኢትዮጵያውያን በብዛት የሚታዩበት እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡ በሁለቱ የሚላን ክለቦች አካዳሚ ውስጥ ብቻ 17 ትውልደ ኢትዮጵያውያን ይገኛሉ በኤሲ ሚላን በተለያዩ የእድሜRead More →