የግብፅ የፀጥታ አካላት የቀደመ ውሳኔያቸውን ቀይረዋል

የግብፅ የፀጥታ አካላት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና አል አህሊን ጨዋታ በተመለከተ አዲስ ውሳኔ አስተላልፈዋል። የግብፅ መንግሥት ቅዱስ…

ፈረሰኞቹ ተጠባቂውን የቻምፕዮንስ ሊግ ጨዋታ የት ያደርጋሉ ?

ፈረሰኞቹ ከቀያይ ሰይጣኖቹ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ የሚካሄድበት ስታዲየም የት እንደሆነ ለማጣራት ሞክረናል። በመጀመርያው ዙር የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ…

ከድሉ በኋላ የፈረሰኞቹ አሠልጣኝ ምን አሉ?

የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ቡድናቸው ኬኤምኬኤም’ን በድምር ውጤት 5ለ2 አሸንፎ ወደ ቀጣዩ ዙር ካለፈ…

“ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ በትኩረት እንጫወታለን ፤ ጨዋታው በሜዳችን ስለሆነ ከፍተህ አትጫወትም” ዘሪሁን ሸንገታ

በነገው ዕለት ከዛንዚባሩ ኬኤምኬኤም ጋር የቻምፒየንስ ሊግ የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ያለው የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን…

የፈረሰኞቹ ተጫዋቾች ከነገው ጨዋታ በፊት ሀሳባቸውን ሰጥተዋል…

“…በእርግጥ አሸንፈን መምጣታችን በተወሰነ መልኩ ጨዋታው ያለቀ አይነት ስሜት ሊፈጥር ይችላል ፤ ነገርግን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት…

የፈረሰኞቹን የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ኬኒያዊያን ዳኞች ይመሩታል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሜዳው ውጪ ኬኤምኬኤምን ዳሬሰላም ላይ ሲያስተናግድ ኬኒያዊያን ዳኞች ጨዋታው ይመሩታል። የ2023 የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ…

የፈረሠኞቹ እና የጣና ሞገዶቹ ተጋጣሚዎች ቀጣይ ሳምንት ይታወቃሉ

የቻምፒዮንስ ሊግ እና የኮንፌዴሬሽን ካፕ የዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት በመጪው ማክሰኞ እንደሚካሄድ ታውቋል። የ2015 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር…

ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ተጠባቂውን የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታን ይመራሉ

የፊታችን ቅዳሜ ካይሮ ላይ የሚደረገው የአል ሀሊ እና ማሜሎ ዲ ሰንዳውንስ ተጠባቂ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ…

የባህር ዳር ስታዲየም ወሳኙን የኤል-ሜሪክ እና አርታ ሶላር ጨዋታ ከነገ በስትያ ያስተናግዳል

ከነገ በስትያ በባህር ዳር ስታዲየም የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታቸውን የሚያደርጉት የሱዳኑ ክለብ ኤል-ሜሪክ…

ወደ ካርቱም የሚያቀኑት የፈረሰኞቹ ተጫዋቾች ታውቀዋል

በዚህ ሳምንት መጨረሻ በአፍሪካ ቻሚፒየንስ ሊግ የመልስ ጨዋታቸውን የሚከውኑት ፈረሰኞቹ ወደ ሱዳን ተጓዥ ተጫዋቾቻቸው ተለይተዋል። በአፍሪካ…