መረጃዎች | 64ኛ የጨዋታ ቀን

በ16ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን ነገ የሚስተናገዱትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ…

መቻል ያገኘው የፎርፌ ውጤት ፀድቋል

የመቻል እና ለገጣፎ ለገዳዲ ጨዋታ በፎርፌ ውጤት መፅደቁ ይፋ ሆኗል። ከ15ኛ ሳምንት መርሐ-ግብሮች መካከል አንዱ የሆነው…

የለገጣፎ ለገዳዲ ሥራ አስኪያጅ አቶ ገዛኸኝ ሀሳብ…

👉\”አሁንም በዚህ መልኩ የሚቀጥሉ ከሆነ እና መፍትሔ ካላገኘን ቀጣዩን ጨዋታም ለመጫወት እንቸገራለን\” 👉\”ይህ ጉዳይ በህግ እንዲፈታ…

የለገጣፎን ጉዳይ በተመለከተ የአክሲዮን ማኅበሩን ሥራ-አስኪያጅ አቶ ክፍሌን አናግረናል

👉\”ጉዳዩ የህግ አተረጓጎም ችግር ነው\” 👉\”ሁለተኛ ዙር ላይ የሚመዘገበው ተጫዋች ሁለተኛ ዙር ውድድር ላይ እንደሚጫወት ነው…

በለገጣፎ ጉዳይ ዙሪያ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሀፊ ሀሳባቸውን አጋርተውናል

👉\”ዝውውር ተፈቅዶ ቴሴራ ያሟላን ተጫዋች አትወዳደርም ልትለው በፍፁም አትችልም\” 👉\”እንደ ፌዴሬሽን በሆደ ሰፊነት ብዙ ነገሮችን ለማየት…

መረጃዎች | 60ኛ የጨዋታ ቀን

የአንደኛ ዙር የመጨረሻ የጨዋታ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፋችን ቀርበዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከኢትዮጵያ…

ለገጣፎ ለገዳዲ በአራት ተጫዋቾች ጉዳይ ውሳኔ ተላለፈበት

በርከት ያሉ ተጫዋቾችን የሸኘው ለገጣፎ ለገዳዳዲ በአራት ተጫዋቾች ክስ ቀርቦበት የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አሳልፎበታል። በዘንድሮው የቤትኪንግ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል

ዛሬ በተደረገው ቀዳሚ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ለገጣፎ ለገዳዲን 2-0 በመርታት ከወራጅ ቀጠናው ቀና ያለበትን ውጤት አሳክቷል።…

መረጃዎች | 57ኛ የጨዋታ ቀን

14ኛ የጨዋታ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቀጥሎ የሚውል ሲሆን በተከታዩ ፅሁፍም የነገዎቹን መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች…

ለገጣፎ ለገዳዲ የስድስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

የአሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊሱ ለገጣፎ ለገዳዲ ከሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ ተጫዋች በማስፈረም ዝውውሩን አገባዷል። በዝውውር መስኮቱ…