ቅድመ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከ አዳማ ከተማ
የ17ኛውን ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን እንዲህ አንስተናል። የኮቪድ ወረርሺኝ ጥላ ያጠላበት ይህ ጨዋታ ሁለት ተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ያሉ ቡድኖችን ያገናኛል። ከውጤት አንፃር በወራጅ ቀጠናው ውስጥ ከመገኘታቸው ባለፈ አዳዲስ አሰልጣኞችንዝርዝር
የ17ኛውን ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን እንዲህ አንስተናል። የኮቪድ ወረርሺኝ ጥላ ያጠላበት ይህ ጨዋታ ሁለት ተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ያሉ ቡድኖችን ያገናኛል። ከውጤት አንፃር በወራጅ ቀጠናው ውስጥ ከመገኘታቸው ባለፈ አዳዲስ አሰልጣኞችንዝርዝር
ከከሰዓቱ ጨዋታ በኋላ የተጋጣሚ አሰልጣኞች እና የሱፐር ስፖርት ቆይታ ይህንን መሳይ ነበር። አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ – አዳማ ከተማ ስለጨዋታው ጨዋታው ጥሩ ያልነበርንበት ነው። በተለይ ከዕረፍት በኋላ ብዙ ኳሶችን መጠቀም ይችሉዝርዝር
በአዳማ እና ባህር ዳር ከተማ መካከል የተደረገው ጨዋታ በባህር ዳር አንድ ለምንም አሸናፊነት ተጠናቋል። አዳማ ከተማዎች በወላይታ ድቻ አንድ ለምንም ከተረቱበት ጨዋታ ሁለት ተጫዋቾችን ለውጠው ወደ ሜዳ ገብተዋል። በዚህም በጨዋታውዝርዝር
የአስራ ስድስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለተኛ ጨዋታን የተመለከቱ ወቅታዊ መረጃዎች ይዘን ቀርበናል። ከጨዋታው በፊት ስብስቡ ባለው አቅም ቡድን ለመገንባት እየጣሩ እንደሆነ እና ሽንፈቶችን እያስመዘገበ ያለው ቡድን ለማነቃቃት የዛሬውን ጨዋታ ወሳኝዝርዝር
ነገ 9 ሰዓት የሚደረገውን ጨዋታ እንደሚከተለው ዳሰነዋል። ድል ካገኙ አምስት የጨዋታ ሳምንታት ያለፋቸው አዳማ ከተማዎች ካሉበት የወራጅ ቀጠና ለመውጣት እና የውድድር ዓመቱን ሦስተኛ ድል አግኝቶ ወደ አሸናፊነት ለመምጣት የነገውን ጨዋታዝርዝር
ከዛሬው ቀዳሚ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ከሱፐር ስፖርት ጋር የተደረገው የአሰልጣኞች ቆይታ ይህንን ይመስል ነበር። አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው – ወላይታ ድቻ ስለጨዋታው ጨዋታው የእኛን ክፍተት በተጨባጭ ያሳየ ነበር። ጥቅጥቅ ብሎ የሚከላከልዝርዝር
Copyright © 2021