ወላይታ ድቻ ከ አዳማ ከተማ – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
04፡00 ላይ ከሚጀምረው ጨዋታ አስቀድሞ ተከታዮቹን መረጃዎች ትጋሩ ዘንድ ጋብዘናል። በቡድናቸው ያለው የወጣቶች ስብስብ እንደጠቀማቸው የገለፁት አሠልጣኝ ዘላለም የዛሬውን ጨዋታ አሸንፎ ለመውጣት የተቻላቸውን እንደሚያደርጉ ገልፀዋል። አሰልጣኙ ወላይታ ድቻ ሀዲያ ሆሳዕናንዝርዝር
የ15ኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን መክፈቻ ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን እንዲህ አንስተናል። በሁለት የተለያየ መንፈስ ላይ የሚገኙት ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ ነገ ረፋድ ላይ ይገናኛሉ። ካለፉት አምስት ጨዋታዎች አራቱን በድል የተወጡትዝርዝር
ከከሰዓቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ተጋጣሚ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር የነበራቸው ቆይታ ይህንን ይመስላል። አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድስ – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለቡድናቸው እንቅስቃሴ በአብዛኛው የጨዋታው ደቂቃዎች በኳስ እና ቦታ አያያዛችን ጥሩ ነበርን።ዝርዝር
በጊዮርጊስ እና አዳማ ጨዋታ ላይ የሚያጠነጥኑ ሀሳቦችን የተመለከትንበትን ዳሰሳችንን እነሆ ብለናል። እስካሁን ባለው ሁኔታ የዋንጫ ፉክክር ውስጥ ካሉት አራቱ ቡድኖች ውስጥ ዝቅ ብሎ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከፉክክሩ እንዳይነጠል የነገዎቹ ሦስትዝርዝር
ከጨዋታው በኋላ የነበረው የአሰልጣኞች እና የሱፐር ስፖርት ቆይታ ይህንን ይመስላል። አሰልጣኝ አስቻለው ኃይለሚካኤል – አዳማ ከተማ ስለጨዋታው ጨዋታው የታክቲክ ዲሲፕሊን ላይ ያተኮረ ነበር። ሁለታችንም ተመሳሳይ ፎርሜሽን ይዘን ነው የገባነው። ውጤቱንዝርዝር
Copyright © 2021