የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 3-1 ድሬዳዋ ከተማ
ከአመሻሹ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኝ ዘርዓይ እና አሰልጣኝ ፍሰሀ ለሱፐር ስፖርት ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ – ሲዳማ ቡና በቶሎ ወደ ጨዋታው ስለመመለሳቸው የሚገርመው ተነጋግረን ነበር። ‘ግብ ቀድሞ እንኳንዝርዝር
ሲዳማ ቡና ከ ድሬዳዋ ከተማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ቅድመ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከ ድሬዳዋ ከተማ
የሲዳማ እና ድሬዳዋን ጨዋታ የተመለከቱ ሀሳቦችን እንደሚከተለው አንስተናል። ከሽንፈት በተመለሱ ቡድኖች መካከል የሚደረገው ይህ ጨዋታ በቶሎ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ በሚደረግ ጥረት ውስጥ እንደመደረጉ ጥሩ ፉክክርን ሊያስመለክት ቢችልም የቡድኖቹ የተዳከመ የፊትዝርዝር
የሶከር ኢትዮጵያ የወሩ ኮከብ ግብጠባቂ ፍሬው ጌታሁን ይናገራል
በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ እስካሁን በተካሄዱ የስድስት ሳምንት ጨዋታዎች የሶከር ኢትዮጵያ የወሩ ኮከብ በመባል የተመረጠው ግብጠባቂ ፍሬው ጌታሁን ምርጫውን አስመልክቶ ለድረገፃችን ተከታዩን ሀሳብ ሰጥቷል። ትውልዱ ሻሸመኔ ከተማ ነው። በዛው የጀመረው የግብጠባቂነትዝርዝር
ቅድመ ዳሰሳ | ድሬዳዋ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ
ቀጣዩ የዳሰሳችን ትኩረት የድሬዳዋ እና ባህር ዳር ጨዋታ ይሆናል። ተከታታይ ድሎችን በጅማ እና ድቻ ላይ ያሳካው ድሬዳዋ አሁን ደግሞ ባህር ዳርን ይገጥማል። መሻሻሎችን እያሳዩ የሚገኙት ብርቱካናማዎቹ በማጥቃቱ ረገድ የግብ አማራጮቻቸውዝርዝር
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማ ከመቐለ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ላይ ደካማ የውድድር ወቅትን እያሳለፈ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ባዘጋጀው የተለየ የዝውውር ህግ መሠረት በትግራይ ክልል ሲጫወቱ የነበሩዝርዝር