“ይህ በእግርኳስ ህይወቴ የማረሳው፤ ሁሌም የማስታውሰው ቀኔ ነው” አቡበከር ናስር
በተጠባቂው የሸገር ደርቢ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን ሲረታ ሐት-ትሪክ በመስራት የጨዋታው ተፅዕኖ ፈጣሪ የነበረው አቡበከር ናስር ስለ ሐት-ትሪኩ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግሯል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአዲስ የውድድር አቀራረብ መካሄድ ከጀመረበት ከ1990ዝርዝር
ከሸገር ደርቢ መጠናቀቅ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከቡድኖቹ አሰልጣኞች ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርጓል። አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድስ – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለጨዋታው “ተጫዋቾቹ ኃላፊነት ወስደው የተጫወቱበት መንገድ እጅግ ድንቅ ነው። በሰራነው ስህተት ግብዝርዝር
የስድስተኛ ሳምንት መክፈቻ የሆነውን የሸገር ደርቢ የተመለከተው ዳሰሳችንን እነሆ። የመዲናይቱ ሁለት ክለቦች ከድል መልስ የሚገናኙበት ተጠባቂ ጨዋታ ነገ ረፋድ ላይ ይከናወናል። በእርግጥ ባለፉት ዓመታት የሸገር ደርቢ በሜዳ ላይ የታሰበውን ያህልዝርዝር
ከቡና እና ሰበታ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ ካሣዬ አራጌ – ኢትዮጵያ ቡና ስለ ጨዋታው ከእረፍት በፊት የእኛ ቡድን ጥሩ ነበር። ከእረፍት በኋላዝርዝር
Copyright © 2021