የሸገር ደርቢ የሚካሄድበት ከተማ ታውቋል
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛው ዙር ተጠባቂውን የሸገር ደርቢ ጨዋታ የምታስተናግደው ከተማ እና ቀን ታውቋል። ከረጅም ዓመታት ወዲህ ተጠባቂነቱን የሚመጥን የደርቢ ጨዋታ የተመለከትንበት የዘንድሮው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታዝርዝር
ከሸገር ደርቢ መጠናቀቅ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከቡድኖቹ አሰልጣኞች ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርጓል። አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድስ – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለጨዋታው “ተጫዋቾቹ ኃላፊነት ወስደው የተጫወቱበት መንገድ እጅግ ድንቅ ነው። በሰራነው ስህተት ግብዝርዝር
የስድስተኛ ሳምንት መክፈቻ የሆነውን የሸገር ደርቢ የተመለከተው ዳሰሳችንን እነሆ። የመዲናይቱ ሁለት ክለቦች ከድል መልስ የሚገናኙበት ተጠባቂ ጨዋታ ነገ ረፋድ ላይ ይከናወናል። በእርግጥ ባለፉት ዓመታት የሸገር ደርቢ በሜዳ ላይ የታሰበውን ያህልዝርዝር
ከቡና እና ሰበታ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ ካሣዬ አራጌ – ኢትዮጵያ ቡና ስለ ጨዋታው ከእረፍት በፊት የእኛ ቡድን ጥሩ ነበር። ከእረፍት በኋላዝርዝር
Copyright © 2021