ከፍተኛ ሊግ | መከላከያ የውድድር ዓመቱን በድል ጀምሯል
ረፋድ ባቱ ላይ የተጀመረው የ2013 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ 9:00 ላይ ቀጥሎ ኢትዮ ኤሌክትሪክን የገጠመው መከላከያ 2-0 አሸንፏል። በመጀመሪያው አጋማሽ ተመጣጣኝ ፉክክር የታየበት ሲሆን የጠራ የግብ እድሎችንዝርዝር
ረፋድ ባቱ ላይ የተጀመረው የ2013 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ 9:00 ላይ ቀጥሎ ኢትዮ ኤሌክትሪክን የገጠመው መከላከያ 2-0 አሸንፏል። በመጀመሪያው አጋማሽ ተመጣጣኝ ፉክክር የታየበት ሲሆን የጠራ የግብ እድሎችንዝርዝር
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታ በሀዋሳ ቀጥሎ ዛሬ 4:00 ሰዓት ላይ የተደረገ ሲሆን መከላከያ አዳማ ከተማን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ማራኪ እና እልህ አስጨራሽ በነበረው የመጀመሪያውዝርዝር
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን የ2013 የውድድር ዘመን የመጀመሪያ የመክፈቻ ጨዋታ በሀዋሳ ረፋዱን ጌዲኦ ዲላ ከ መከላከያ ነጥብ በተጋሩበት ጨዋታ ውድድሩ ጀምሯል፡፡ የ2013 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለቱም ዲቪዚዮንዝርዝር
የበርካታ ወሳኝ ተጫዋቾችን ዝውውር ቀደም ብሎ የፈፀመው መከላከያ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ በ2013 ጠንካራ ተፎካካሪ ለመሆን አዲስ አሰልጣኝ ከሾመ በኋላ ወሳኝ ተጫዋቾችን በማስፈረም ተጠምዶ የነበረውዝርዝር
ሴናፍ ዋቁማ ለመከላከያ ለመጫወት ፊርማዋን አኑራለች፡፡ ከጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ የተገኘችውና ያለፉትን ሦስት ዓመታት በአዳማ ከተማ የነገሰችው ሴናፍ በ2011 ከአዳማ ከተማ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ያነሳች ሲሆን በዛኑ ዓመትምዝርዝር
በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎን እያደረጉ የሚገኙት መከላከያዎች ማምሻውን የመሐል ተከላካዩዋን ቤቴልሄም በቀለን አስፈርመዋል፡፡ ከወላይታ የዞን ውድድር ከተገኘች በኃላ ያለፉትን ሦስት የውድድር ዓመታት ለጌዲኦ ዲላ በመጫወት በሂደት አቅሟን መገንባት የቻለችው ወጣቷ ተከላካይዝርዝር
Copyright © 2021