ቅድመ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከ አዳማ ከተማ
የ17ኛውን ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን እንዲህ አንስተናል። የኮቪድ ወረርሺኝ ጥላ ያጠላበት ይህ ጨዋታ ሁለት ተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ያሉ ቡድኖችን ያገናኛል። ከውጤት አንፃር በወራጅ ቀጠናው ውስጥ ከመገኘታቸው ባለፈ አዳዲስ አሰልጣኞችንዝርዝር
የ17ኛውን ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን እንዲህ አንስተናል። የኮቪድ ወረርሺኝ ጥላ ያጠላበት ይህ ጨዋታ ሁለት ተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ያሉ ቡድኖችን ያገናኛል። ከውጤት አንፃር በወራጅ ቀጠናው ውስጥ ከመገኘታቸው ባለፈ አዳዲስ አሰልጣኞችንዝርዝር
ከዛሬው ረፋድ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ – ሀዲያ ሆሳዕና ስለ ጨዋታው ለእኛ ማሸነፍ ጠቀሜታው ከፍተኛ ነበር። ለማሸነፍ የተደረገ ትግል ነው። ውጤቱንምዝርዝር
የነገ የሊጉ ውሎ የሚጀምርበትን ጨዋታ የተመለከቱ ጉዳዮችን እንዲህ እናስዳስሳችኋለን። ምንም እንኳን በተለያየ የውጤት ፅንፍ ላይ ቢገኙም ያለፉት ሳምንታት ጨዋታዎቻቸውን በሽንፈት የደመደሙት ሁለቱ ቡድኖች ለማገገም የሚረዳቸውን ወሳኝ ጨዋታ ነገ ያከናውናሉ። በባህርዝርዝር
ሱፐር ስፖርት ከጨዋታው መጠናቀቅ በኃላ ከአሰልጣኞች ጋር ያደረገው ቆይታ ይህንን ይመስላል። አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ – ሲዳማ ቡና ዛሬ ቡድናችን ከመጀመሪያው እስከመጨረሻው ጥሩ አልነበረም። በተለይ ተከላካዮቻችን በጣም ይሸሹ ነበር። እኔ ካልኩትዝርዝር
Copyright © 2021