“ብዙም የተለወጠ ነገር አላየሁም” – ጋቶች ፓኖም
ከኢትዮጵያ ውጭ የዓመታት ቆይታ በኃላ ወደ ሀገሩ በመመለስ በወላይታ ድቻ ጥሩ ጅማሮ እያሳየ የሚገኘው ጋቶች ፓኖም ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙርያ አጭር ቆይታ አድርጓል። ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ከታዳጊ ቡድንዝርዝር
የ16ኛው ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ለሱፐር ስፖርት የሰጡት አስተያየት ይህንን ይመስላል። አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው – ወልቂጤ ከተማ ስለጨዋታው በዛሬው ጨዋታ ሦስት ነጥብ ይዘን ለመሄድ ነበር በቁርጠኝነት ወደ ሜዳዝርዝር
16ኛው ሳምንት የሚጀምርበትን ጨዋታ የዳሰሳችን ቀዳሚ ትኩረት አድርገነዋል። ያሳለፍነውን የጨዋታ ሳምንት በአሸናፊነት ያሳለፉት ወልቂጤ እና ድቻ በጥሩ መንፈስ ላይ ሆነው የሚገናኙበት የነገው ጨዋታ ጥሩ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ እንደሚደረግበት ይጠበቃል። በጨዋታዝርዝር
ከዛሬው ቀዳሚ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ከሱፐር ስፖርት ጋር የተደረገው የአሰልጣኞች ቆይታ ይህንን ይመስል ነበር። አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው – ወላይታ ድቻ ስለጨዋታው ጨዋታው የእኛን ክፍተት በተጨባጭ ያሳየ ነበር። ጥቅጥቅ ብሎ የሚከላከልዝርዝር
Copyright © 2021