ቅድመ ዳሰሳ | አዳማ ከተማ ከ ወልቂጤ ከተማ
የሰባተኛውን ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን በዚህ መልኩ አንስተናል። አዲስ አበባ ላይ የነበሩትን የጨዋታ ሳምንታት በድል የጀመረው አዳማ በቀጣይ አራት ጨዋታዎች ግን አንድ ነጥብ ብቻ አሳክቶ ስድስተኛውን ሳምንት በማረፍ ነገዝርዝር
የሰባተኛውን ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን በዚህ መልኩ አንስተናል። አዲስ አበባ ላይ የነበሩትን የጨዋታ ሳምንታት በድል የጀመረው አዳማ በቀጣይ አራት ጨዋታዎች ግን አንድ ነጥብ ብቻ አሳክቶ ስድስተኛውን ሳምንት በማረፍ ነገዝርዝር
በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአዲስ አበባ የመጨረሻው ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጋጣሚ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር ቀጣዩን ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው – ወልቂጤ ከተማ ስለጨዋታው ጨዋታው እጅግ ጠንካራ ጨዋታ ነው።ዝርዝር
የአዲስ አበባው የሊጉ መርሐ ግብር የመጨረሻ ጨዋታን የተመለከቱ ጉዳዮችን እንዲህ አንስተናል። ባህር ዳርን ከረቱ በኋላ በሲዳማ የተሸነፉት ወልቂጤዎች ወደ ድል ለመመለስ እስካሁን ሙሉ ነጥብ ካሳካው ሀዲያ ሆሳዕና ጋር ይፋለማሉ። ከሲዳማውዝርዝር
ከሲዳማ እና ወልቂጤ ጨዋታ መጠናቀቀ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከቡድኖቹ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ተቀብሏል። አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ – ሲዳማ ቡና ስለጨዋታው ከሽንፈት ለመውጣት ከባድ ቡድን ነበር። እንቅስቃሴው ጥሩ ነው እንደተጨነቅነው ግንዝርዝር
Copyright © 2021