ወልቂጤ ከተማ እና ማፍሮ ስፖርት የውል ስምምነት ፈፀሙ
አዲስ አዳጊዎቹ ወልቂጤ ከተማዎች ማፍሮ ስፖርት ከተሰኘ ዓለምአቀፍ ትጥቅ አቅራቢ ኩባንያ ጋር ለሁለት ዓመታት የሚቆይ የአጠቃላይ ትጥቆች ለማቅረብ የሚያስችል የውል ስምምነት በዛሬው ዕለት በብሉ ስካይ ሆቴል ተፈራርመዋል፡፡ በፊርማ ሥነስርዓቱ ላይዝርዝር
የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ አስቻለው ታመነ ቀጣይ ማረፍያ በቅርቡ ይለያል። ባለፉት ዓመታት በቅዱስ ጊዮርጊስ ስኬት ውስጥ ስሙ በቅድሚያ የሚጠቀሰው ይህ የተከላካይ ክፍል ተጫዋች ባለፉት ቀናት ከወልቂጤ ከተማዎች ጋር ንግግር ማድረጉ ሲታወቅዝርዝር
Copyright © 2021