የይድነቃቸው ተፅእኖ በአፍሪካ መድረክ ትላንት በክፍል አንድ የታላቁን የእግርኳስ ሰው ክቡር ይድነቃቸው ተሰማ ህይወት ዳስሰን ነበር፡፡ በዛሬው ክፍል ደግሞ ይድነቃቸው በአፍሪካ መድረክ የሰሩትን ስራ እንዳስሳለን፡፡ ይድነቃቸው በእግርኳስ ተጫዋችነት ህይወታቸው ለ23 ዓመታት የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ማሊያን አድርገው ተሰልፈዋል። ክለቡ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜም የውጪ ሃገር ክለብ ገጥሞ የአርመኑን አራራት ክለብ 2-0Read More →

በሲራክ ተመስገን ጋዜጠኛ ገዳሙ አብርሃ «የጅብራልታር ቋጥኝ» ስለሚላቸው ድንቅ የአፍሪካ ሰው ብዙዎች የእድሜ እኩያዎቼ አያውቁም። ሚዲያዎችም ስለዚህ የአፍሪካ እግር ኳስ አባት ሲያወሩ አይታይም። ቅድስ ጊዮርጊስ በስማቸው ከሰየመላቸው የታዳጊዎች ውድድርና አዲስ ያስገነባውን አካዳሚ በስማቸው ከመሰየሙ በስተቀር ይድነቃቸው ከነመፈጠራቸው ተረስተዋል። እነዚህ መግፌኤዎች ናቸው ስለዚህ ድንቅ አፍሪካዊ ብዕሬን እንድመዝ ያስደረገኝ። ይህን ፅሁፍ ሳዘጋጅRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከተጀመረበት 1990 ጀምሮ እስካሁን ድረስ 42 ክለቦች ተሳትፈዋል፡፡ ዘንድሮ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ መግባቱን ያረጋገጠው ሆሳዕና ከነማ በታሪክ 43ኛው የፕሪሚየር ሊግ ክለብ ለመሆን በቅቷል፡፡ ሶከር ኢትዮጵያም ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ ከ1990 ጀምሮ የተሳተፉ ክለቦች ፣ የመጡበት አመት እና የወረዱበት አመት እንዲህ አቅርባቸዋለች፡፡ 1990 1 መብራት ኃይል * እስካሁን አልወረደምRead More →

  የሴካፋ የክለቦች ዋንጫ ዛሬ በታንዛንያ ዳሬሰላም ይጀመራል፡፡ በውድድሩ አዳማ ከነማ ለ2ኛ ተከታታይ አመታት ኢትዮጵያን በመወከል በክለቦች ውድድሩ ላይ ይሳተፋል፡፡ እኛም ለግንዛቤ ይረዳችሁ ዘንድ ውድድሩን የተመለከቱ እውነታዎችን እንዲህ አቅርበንላችኋል፡፡   ኢትዮጵያ እና ካጋሜ ካፕ -የኢትዮጵያ ክለብ ይህንን ውድድር አሸንፎ አያውቅም፡፡ -ኢትዮጵያ ይህንን ውድድር አስተናግዳ አታውቅም፡፡ -ከኢትዮጵያ ለመጀመርያ ጊዜ በውድድሩ የተካፈለውRead More →

አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ትላንት ፍፃሜውን ባገኘው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ዋንጫውን ሲያነሱ ነግላቸውም የሊጉ ኮከብ አሰልጣን ክብርን አግኝነተዋል፡፡ በፌዴሬሽኑ ደንብ መሰረት የቻምፒዮኑ ቡድን አሰልጣኝ በመሆናቸው ይህንን ክብር ያገኙት አሰልጣኝ ፋሲል ከትላንቱ ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ በሰጡት አስተያየት አሁን ደስታቸውን የሚያጣጥሙበት ሰአት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ በቀጣይ አመት በሚካፈልባቸው ውድድሮች ውጤትRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እንደአዲስ ከተጀመረበት 1990 ወዲህም ሆነ ባለፉት 71 አመታት የሊጉ ታሪክ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ያልሆነ ተጫዋች ኮከብ ግብ አግቢ ሆኖ አያውቅም፡፡ ናይጄርያዊው የመስመር አጥቂ ሳሙኤል ሳኑሚ ኮከብ ግብ አግቢ በመሆን ይህንን ታሪክ ለውጧል፡፡ በክረምቱ የተጫዋቾች ዝውውር መስኮት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ደደቢት የተዛወረው ሳሙኤል በፈረሰኞቹ እና ከዛም ቀደም በኤሌክትሪክ አገልግሎቱRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ትላንት ፍጻሜውን ሲያገኝ እንዳለፉት አመታት ሁሉ የኮከብ ግብ ጠባቂነት ክብሩ ወዴት እንደሚሄድ ሁሉም እርግጠኛ ሆኗል፡፡ ዩጋንዳዊው ግብ ጠባቂ ለአራተኛ ተከታታይ አመታት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ምርጡ ግብ ጠባቂ ተብሎ ተሸልሟል፡፡ የዋንጫ እና 15 ሺህ ብር ሽልማቱንም ትላንት ተረክቧል፡፡ ሮበርት ኦዶንግካራ በኢትዮጵያ በተጫወተባቸው 4 ሙሉ የውድድር ዘመናት ኮከብነትን ሲያገኝRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ትላንት ሲጠናቀቅ በብዙዎች ግምት ተሰጥቶት የነበረው በኃይሉ አሰፋ የ2007 የውድድር ዘመን ኮከብ ተጫዋችነት ክብርን አግኝቷል፡፡ ዘንድሮ የቅዱስ ጊዮርጊስ አቋም በሚዋዥቅበት ወቅት እንኳን ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ የነበረው ቱሳ የልፋቱን ዋጋ በአመቱ መጨረሻ አሳክቷል፡፡ ፈጣኑ የመስመር አማካይ አመዛኙ የቅዱስ ጊዮርጊስ ግቦች መነሻ የነበረ ሲሆን አብዛኛዎቹ ተሸጋሪ ኳሶቹ ልኬታቸውን የጠበቁRead More →