ፕሪሚየር ሊግ ፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ልዩነቱን ሲያሰፋ ሐረር ሲቲ ብሄራዊ ሊግ ደጃፍ ቆሟል
2014-06-05
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሙሉ ዛሬ ተካሂደው ባልተለመደ መልኩ ሁሉም በመሸናነፍ ተጠናቀዋል፡፡ዝርዝር
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ9 ሳምንታት 5 ነጥቦች
2014-01-06
እስካሁን በተካሄዱት የ9 ሳምንት ጨዋታዎች ላይ ተሞርኩዞ የቅዱስ ጊዮርጊስን የበላይነት ፣ የክልል ክለቦችን እንቆቅልሽ ፣ የደደቢትን ፈተና ፣ የግብ ድርቅን እና የፀጋዬ/ንግድ ባንክን ጥምረት በማንሳት አብርሃም ገ/ማርያም የፕሪምየር ሊጉ የ9ዝርዝር
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 9ኛ ሳምንት ተካሂዶ ለቀጣዮቹ 40 ቀናት ተቋርጧል
2013-12-29
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 9ኛ ሳምንት ትናንት እና ዛሬ ተካሂዶ ለቀጣዮቹ 40 ቀናት ተቋርጧል፡፡ ቅዳሜ እለት በተካሄደው ብቸኛ ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኤልያስ ማሞ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ መድንን 1-0 አሸንፎ ነጥቡንዝርዝር