” ኦሊምፒክ ቡድኑ ነገ ለምንገነባው ጠንካራ ብሔራዊ ቡድን ጥሩ ግብዓት ነው” አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ
የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በማሊ በድምር ውጤት 5-1 ተሸንፎ ከ2020 የኦሊምፒክ ማጣርያ ከተሰናበተ በኋላ የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ እና አምበሉ አማኑኤል ዮሐንስ በተገኙበት ማክሰኞ አመሻሽ ላይ በአዲስዝርዝር
በቶኪዮ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የ2020 የኦሎምፒክ ውድድር ተሳታፊ ለመሆን የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች (የኦሊምፒክ) ብሔራዊ ቡድን የሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታውን ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም አከናውኖ አንድዝርዝር
በኢትዮጵያ እግርኳስ ያለፉትን ሦስት ዓመታት ክስተት ሆነው ብቅ ካሉ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው። ፍጥነቱ ፣ ያገኛቸውን የጎል አጋጣሚዎች የመጠቀም አቅሙ ልዩ ነው። 2009 ላይ በከፍተኛ ሊግ በነበረው ቆይታ 17 ጎሎችዝርዝር
Copyright © 2021