“የብሔራዊ ቡድን ምርጫ የመጀመርያዬም በመሆኑ ደስ ብሎኛል” ኤልያስ አታሮ
ከወራት በኃላ ለሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ዝግጅት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የመጀመርያ የብሔራዊ ቡድን ጥሪ ካደረጉለት ኤልያስ አታሮ ጋር ጥሪው የፈጠረበትን ስሜት አስመልክቶ ከድረገፃችን ጋር ቆይታ አድርጓል። አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ሀያዝርዝር
ዕለተ ሐሙስ በምናቀርበው ይህን ያውቁ ኖሯል አምዳችን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የተመለከቱ እውነታዎችን በተከታታይ ሰባት ሳምንታት ስናቀርብ ቆይተናል። በተለይ ከአፍሪካ እና ዓለም ዋንጫ ውድድሮች ጋር ያሉትን ዕውነታዎች ያቀረብን ሲሆን ለዛሬም ከሴካፋዝርዝር
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለካሜሩኑ የ2022 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎቹን እያከናወነ ይገኛል። በትላንትናው ዕለትም የምድቡ አራተኛ ጨዋታውን ከኒጀር ጋር አከናውኖ ሦስት ለምንም አሸንፏል። ይህንን ጨዋታ በተመለከተ ዛሬ ከቀጥር በኋላዝርዝር
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ከቀጥር በኋላ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የዝግጅት ጊዜ እና ትላንትና ለካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የምድብ አራተኛ የማጣሪያ ጨዋታውን ከኒጀር አቻው ጋር ያደረገውን ዋናውን ብሔራዊዝርዝር
ማክሰኞ ኅዳር 8 ቀን 2013 FT’ ኢትዮጵያ 🇪🇹 3-0 🇳🇪 ኒጀር 14′ አማኑኤል ገብረሚካኤል 44′ መስዑድ መሐመድ 70′ ጌታነህ ከበደ – ቅያሪዎች – 50′ ጋርባ ኢሳ ካርዶች – 37′ ኸርቨዝርዝር
Copyright © 2021