CHAN 2016: በቻን ማጣርያ ኢትዮጵያ ከ ኬንያ ትጫወታለች
በሃገር ውስጥ ሊጎች በተውጣጡ ተጫዋቾች ብቻ የሚካሄደው የ2016 የአፍሪካ ሃገራት ቻምፒዮንሺፕ (ቻን) የማጣርያ ድልድል ዛሬ ወጥቷል፡፡ በድልድሉ ፕሮግራም ላይ የካፍ ዋና ፀሃፊ ሃኪም ኤል አምራኒ እና የቻን አዘጋጅ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት የሆኑት አልማሚ ካማራ ተገኝተዋል፡፡ በ2014ቱ ውድድር የተሳተፈችው ኢትዮጵያ በምስራቅ እና መካከለኛው ዞን ቅድመ ማጣርያ ከኬንያ ጋር የተደለደለች ሲሆን የመጀመርያ ጨዋታዋንምRead More →