የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋል
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ ከዛምቢያ እና ታንዛኒያ ጋር እንደሚያደርግ ተነግሯል፡፡ ዋሊያዎቹ ጋቦን ለምታዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በምድብ ማጣሪያው ሰኔ 7 ከሌሴቶ ጋር ለሚደርገው ጨዋታ የሚጠቅሙ የተባሉ ሁለት የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች የሚያደርግ ይሆናል፡፡ ዋሊያዎቹ ከ2012 የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ዛምቢያ ጋር ከሰኔ 1-4 ባሉት ቀናት የሚጫወቱ ይሆናል፡፡ የታንዛኒያ ብሄራዊ ቡድን ከግንቦትRead More →