የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች (ኦሎምፒክ) ብሄራዊ ቡድን በኮንጎ ብራዛቪል ለሚደረገው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች ውድድር ለማለፍ የመጀመርያ የማጣርያ ጨዋታውን ከሱዳን አቻው ጋር በመጪው እሁድ ያከናውናል፡፡ አዲስ አበባ ስታድየም ለአፍሪካ ወጣቶች የአትሌቲክስ ቻምፒዮና ውድድር በመያዙ ጨዋታው የሚከናወነው በድሬዳዋ ስታድየም ሲሆን ተጋጣሚው የሱዳን ብሄራዊ ቡድን ብሄራዊ ቡድን ትላንት አዲስ አበባ መድረሱም ታውቋል፡፡ ብሄራዊRead More →

የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን (ኦሎምፒክ ቡድን) በመጪው ዲሴምበር በኮንጎ ለሚካሄደው የ2015 የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች ውድድር ለመካፈል የካቲት 15 ከሱዳን አቻው ጋር የማጣርያ ጨዋታ ያደርጋል፡፡ በአሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ የሚመራው ቡድን 43 ተጨዋቾችን አካቶ ትላንት ዝግጅት የጀመረ ሲሆን ከተመረጡት ውስጥ አመዛኙ ለመጀመርያ ጊዜ የብሄራዊ ቡድኑን ማልያ የሚለብሱ ናቸው፡፡ ለ23 አመትRead More →

የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌድሬሽን (ካፍ) የመጪው የአፍሪካ ዋንጫ የውድድር ፎርማት ይፋ አድርጓል፡፡ የምድብ ድልድሉም ኤፕሪል 8 ቀን 2015 ከአስተናጋጇ ሃገር ጋር አብሮ ያሳውቃል፡፡ የመጀመርያው የማጣርያ ጨዋታ ጁን 2015 የሚደረግ ሲሆን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ አስተናጋጅ ሃገር በማጣርያው ላይ ይሳተፋል፡፡ ነገር ግን አስተናጋጁ ሃገር የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ነጥብ አይያዝም፡፡ በማጣርያው 52Read More →

በግብፅ ፕሪሚየር ሊግ ትላንት በተደረገ ጨዋታ የኡመድ ኡኩሪ ክለብ የሆነው ኢትሃድ አሌሳሳድሪያ ባለሜዳውን የሳላዲን ሰኢድ ክለብ አል – አህሊን 4-1 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ ኡመድ ኡኩሪ የአሌሳንድሪያውን ክለብ ቀዳሚ ያደረገች ግብ ጨዋው በተጀመረ በ3ኛው ደቂቃ ሲያስቆጥር የዛምቢያው ኢንተርናሽናል ፌሊክስ ካቶንጎ ላስቆጠረው ግብም አመቻችቶ አቀብሏል፡፡ በጉዳት ለረጅም ጊዜያት በጉዳት ከሜዳ ርቆRead More →

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ በአልጄርያ አቻው 3-1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡ ከዚህ ጨዋታ ቀደም ብሎ ማላዊ ማሊን 2-0 በሆነ ውጤት ማሸነፏ ለብሄራዊ ቡድናችን እንደ መልካም አጋጣሚ ቢወሰድም ኢትዮጵያ ሳትጠቀምበት ቀርታለች፡፡ ግብ በማስቆጠር ቅድሚያውን የያዙት ዋልያዎቹ ሲሆኑ በጨዋታው ጥሩ ሲንቀሳቀስ ያመሸው ኡመድ ኡኩሪ ከፍፁም ቅጣት ምት ሳጥን ውጪ በቀኝ እግሩRead More →

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለኢኳቶርያል ጊኒው የ2015 የአፍሪካ ዋንጫ 4ኛ ምድብ ማጣርያ ጨዋታ ትላንት ምሽት ወደ አልጄርያ ተጉዟል፡፡ ቡድኑ ማሊን ከሜዳው ውጪ አሸንፎ የማለፍ ተስፋውን ነፍስ የዘራበት ሲሆን ተጋጣሚው አልጄርያ ደግሞ ያደረገቻቸውን ጨዋታዎች በሙሉ አሸንፋ ከወዲሁ ለአፍሪካ ዋንጫው ማለፏን አረጋግጣለች፡፡ አሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ 21 ተጫዋቾችን ለአልጄርያው ጨዋታ የመረጡ ሲሆን ጌታነህ ከበደRead More →

የሃገራችን የህትመት ውጤቶች ዛሬ ማለዳ ለህትመት ያበቋቸው የኢትዮጵያ እግርኳስን የሚመለከቱ ጉዳዮችን እንዲህ አጠናቅረናቸዋል፡፡ ሪፖርተር ሪፖርተር በዛሬው እትሙ የጀርባ ገፅ ቅዱስ ጊዮርጊስ በብሄራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ ላይ ክስ ሊመሰርት እንደሚችል የሚያትት ዘገባ ይዞ ወጥቷል፡፡ አሰልጣኙ በሁለተኛው ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀዋሳ ከነማን ያስተናገደበትን ጨዋታ በስታድየም ተገኝነተው የተከታተሉ ሲሆን አይዛክ ኢሴንዴ በታፈሰRead More →

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በካምፓላ ከዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ጋር ባደረገው የወዳጅነት ጨዋታ 3-0 ተሸንፏል፡፡ የዩጋንዳው ካዎዎ ስፖርት ያዘጋጀው የጨዋታ ሪፖርት ይህንን ይመስላል፡፡ UGANDA WHIPS ETHIOPIA IN INTERNATIONAL FRIENDLY by David Isabirye – Kawowo Sports Uganda Cranes has warmed up for the upcoming AFCON 2015 Group E qualifier against Ghana with aRead More →

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 27 አባላትን ይዞ ወደ ካምፓላ አምርቷል፡፡ በነገው እለትም በናምቡሊ ስታድየም ከዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ጋር የወዳጅነት ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ ዋና አሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ ኢንቴቤ አየር ማረፍያ ሲደርሱ ከካዎዎ ስፖርት ድረ-ገፅ በሰጡት አስተያየት ‹‹ ዩጋንዳ በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ ጠንካራ ሃገራት አንዷ ናት፡፡ ብሄራዊ ቡድኑን አከብራለሁ ፤ ነገር ግን እዚህ የመጣነውRead More →

በ2015 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሜዳው ውጪ ያልታጠበቀ ድል አስመዝግቦ የጨለመ የማለፍ ተስፋውን አለምልሟል፡፡ ማሊዎች ግብ በማስቆጠር ቅድሚያ የያዙት በ32ኛው ደቂቃ በባካሪ ሳኮ አማካኝነት ነበር፡፡ ብዙም ሳይቆይ በ36ኛው ደቂቃ ኡመድ ኡኩሪ ከጌታነህ ከበደ የተሸገረለትን ኳስ አስቆጥሮ ኢትዮጵያን አቻ አደረገ፡፡ የመጀመርያው ግማሽ የተጠናቀቀውም ጌታነህ ከበደ ኢትዮጵያን መሪ የምታደርግ ግብRead More →