“የነገው ጨዋታ በየትኛውም ቴሌቪዥን አይተላለፍም” አቶ ባህሩ ጥላሁን
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የጽሕፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ባህሩ ጥላሁን የነገው ጨዋታ እንዴት ወደ አዲስ አበባ ስታዲየም እንደተቀየረ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የዋልያዎቹን የኒጀር የደርሶ መልስ ጨዋታ በተመለከተ ዛሬ ከሰዓት መግለጫ ተሰጥቷል።ዝርዝር
ዓርብ ኅዳር 4 ቀን 2013 FT’ ኒጀር 🇳🇪 1-0 🇪🇹 ኢትዮጵያ 73′ ዩቡፍ አማሮ (ፍ) – ቅያሪዎች 32′ አቢራሂም ኢሳ ዩሱፍ ሞሳ 80′ ዋንኮዬ ሶንጎሌ 88′ ኮይታ አሞስታፋ 88′ አማዱ ሀኒኮዬዝርዝር
Copyright © 2021