ፋሲል ከነማ ከ አዳማ ከተማ – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
ፋሲል እና አዳማ በመጀመሪያ አሰላለፍ የተጠቀሙት ቡድን እና ያደረጓቸው ለውጦች እነኚህ ናቸው። አሰልጣኝ ስዩም ከበደ በሀዲያ ሆሳዕና ላይ በተቀዳጁት ወሳኝ ድል ከተጠቀሙበት አሰላለፍ የአንድ ተጫዋች ለውጥ ብቻ አድርገዋል። በዚህም አማካይዝርዝር
“ሁሉም ተጫዋቾች ለጊዮርጊስ ሦስት ነጥብ እና ጎል ምን ያህል እንደሚያስፈልግ በሚገባ ያውቃሉ” ሳላዲን ሰዒድ
ፈረሰኞቹ ትናንት በነበረው ጨዋታ የወላይታ ድቻ የመከላከል አቅም ሰብረው ጎል ለማስቆጠር በተቸገሩበት ሰዓት ተቀይሮ በመግባት ወሳኟን ጎል ካስቆጠርው ሳላዲን ሰዒድ ጋር ቆይታ አድርገናል። ለሁሉም ተጫዋች የፅናት ተምሳሌት መሆኑን በተግባር እያሳየዝርዝር
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 ሲዳማ ቡና
ከሮድዋ ደርቢ መጠናቀቅ በኋላ ሁለቱ አሰልጣኞች ለሱፐር ስፖርት ተከታዮቹን አስተያየቶች ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ – ሲዳማ ቡና ስለጨዋታው ጨዋታው ሁለት ዓይነት መልክ ነበረው። መጀመርያ ልንጫወት ያሰብነውን እነሱ ተጫወቱ። ከዕረፍት በፊትዝርዝር
ሪፖርት | ሀዋሳ የከተማ ተቀናቃኙን በመርታት ሦስተኛ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል
ሁለቱ የሀዋሳ ክለቦችን ያገናኘው የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ረፋድ ላይ ተከናውኖ ሀዋሳ ከተማ በሁለቱ ወጣት አጥቂዎች የመጀመርያ እና መጨረሻ ደቂቃ ጎሎች 2-0 አሸንፏል። ሀዋሳዎች ባህር ዳር ከተማን ማሸነፍ ከቻለው ቡድናቸው ውስጥዝርዝር
ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
ከደቂቃዎች በኋላ የሚደረገው የሲዳማ እና ሀዋሳ ጨዋታ አሰላለፍ እና የተደረጉ ለውጦች ይህንን ይመስላሉ። አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ባህር ዳር ከተማን ማሸነፍ ከቻለው ቡድናቸው ውስጥ ኤፍሬም አሻሞን በወንድምአገኝ ማዕረግ የተኩበትን ብቸኛ ለውጥዝርዝር
ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ ከ አዳማ ከተማ
የነገ ከሰዓት በኋላውን ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን እንዲህ አንስተናል። በተለያዩ የውጤት ፅንፎች ላይ የሚገኙት ሁለቱ ቡድኖችን በሚያገናኘው ጨዋታ ፋሲል የተሻለ የአሸናፊነት ግምት አግኝቷል። ከተጋጣሚያቸው አራት እጥፍ የሆነ ነጥብ የሰበስቡት ፋሲሎች ከሁለትዝርዝር
ቅድመ ዳሰሳ | ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና
መቀመጫቸውን በሀዋሳ ያደረጉትን ሁለቱን ቡድኖች የሚያገናኘውን ጨዋታ በዳሰሳችን ተመልክተነዋል። በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ሮድዋ ደርቢ ተብሎ የሚጠራው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ነገ በቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስደረግ በድኖቹ ከሚገኙበት ወቅታዊ አቋምዝርዝር
ዳኛዋ ተዳኘች…! “በእርግጠኝነት አንድ ነጠላ ዜማ እሰራለሁ” – ብዙወርቅ ኃይሉ
በኢትዮጵያ እግርኳስ በዳኝነት ዘርፍ ያለፉትን ዓመታት እያገለገለች የምትገኘው እና በአሁኑ ወቅት በባላገሩ ምርጥ የድምፅ ተሰጥኦ ውድድር እየተሳተፈች ከምትገኘው ፌዴራል ዳኛ ብዙወርቅ ኃይሉ ጋር ቆይታ አድርገናል። ከመምርያ አንድ ጀምራ አሁን በፌደራልዝርዝር