በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና እና መብራት ኃይል ወደ አሸናፊነት ተመለሱ
በ11ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዳሜ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደው በርካታ ግቦች ተቆጥረዋል፡፡ በ8 ሰአት ኢትዮጵያ መድንን የገጠመው መብራት ኃይል በአሰልጣኝ ዮርዳን ስቶይኮቭ እየተመራ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል፡፡ ቡልጋሪያዊውዝርዝር
በ11ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዳሜ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደው በርካታ ግቦች ተቆጥረዋል፡፡ በ8 ሰአት ኢትዮጵያ መድንን የገጠመው መብራት ኃይል በአሰልጣኝ ዮርዳን ስቶይኮቭ እየተመራ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል፡፡ ቡልጋሪያዊውዝርዝር
ቀን – ቅዳሜ 08 የካቲት 2006 ቦታ – አበበ ቢቂላ ስታዲየም የጨዋታ መጀመርያ ሰአት – 08፡00ዝርዝር
ቅዱስ ጊዮርጊስ በብሄራዊ ቡድን ምክንያት ወደ ሌላ ጊዜያት ላለፉት 3 የሊግ ጨዋታዎች አንዱን ዛሬ አሰላ ላይ አድርጎ 4-1 አሸንፎ ተመልሷል፡፡ዝርዝር
ቀን – የካቲት 6 ቀን 2006 ስታዲየም – ደራርቱ ቱሉ (አሰላ) የጨዋታ መጀመርያ ሰአት – 09፡00ዝርዝር
ከ1985- 1994 በኢትዮጵያ ቡናና ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫውቶ ያሳለፈው ቴዎድሮስ በቀለ (ቦካንዴ) ዛሬ ለንባብ ከበቃው ፓሽን ስፖርት መፅሄት ጋር ሰፋ ያለ ቆይታ አድርጓል፡፡ዝርዝር
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ40 ቀናት በኃላ ለመጀመርያ ጊዜ በክልል ከተሞች ሲካሄድ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ዳሸን ቢራ እና ሐረር ቢራ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ዝርዝር
ቀን ፡ እሁድ የካቲት 2 ቀን 2006 አም. ስታዲየም ፡ ፋሲለደስ ስታዲየም የጨዋታ መጀመርያ ሰአት – 9፡00ዝርዝር
Copyright © 2021