ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል
ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ መቀላቀሉን አስታውቋል አስፈርመዋል፡፡ የኤርትራ ዜግነት ያለው ሮቤል ተክለሚካኤል ቡናማዎቹን የተቀላቀለ ተጫዋች ነው፡፡ ከክለቡ ጋር ለወር ያህል ልምምድ ሲሰራ የነበረው ይህ የመስመር እና የተከላካይ ስፍራዝርዝር
በአሰልጣኝ ብዙዓየው ዋዳ የሚመራው አቃቂ ቃሊቲ ሁለት ተጫዋቾችን በእጁ አስገብቷል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን በሀዋሳ እየተደረገ ይገኛል በውድድሩ ላይ የሁለተኛ አመት ተሳትፎን ከሁለተኛ ዲቪዚዮን ካደገ በኃላ እያደረገ የሚገኝዝርዝር
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በኢትዮጵያ ቡና በመቐሌ ሰባ እንድርታ እና በተለያዩ የውጭ ሀገራት የተጫወተው ግዙፉ አማካይ ጋቶች ፓኖም በቅርቡ ማረፊያው የት እንደሚሆን ለድረገፃችን ጠቆም አድርጓል። በኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረውዝርዝር
Copyright © 2021