ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አቃቂ ቃሊቲ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
በአሰልጣኝ ብዙዓየው ዋዳ የሚመራው አቃቂ ቃሊቲ ሁለት ተጫዋቾችን በእጁ አስገብቷል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን በሀዋሳ እየተደረገ ይገኛል በውድድሩ ላይ የሁለተኛ አመት ተሳትፎን ከሁለተኛ ዲቪዚዮን ካደገ በኃላ እያደረገ የሚገኝዝርዝር
በአሰልጣኝ ብዙዓየው ዋዳ የሚመራው አቃቂ ቃሊቲ ሁለት ተጫዋቾችን በእጁ አስገብቷል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን በሀዋሳ እየተደረገ ይገኛል በውድድሩ ላይ የሁለተኛ አመት ተሳትፎን ከሁለተኛ ዲቪዚዮን ካደገ በኃላ እያደረገ የሚገኝዝርዝር
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በኢትዮጵያ ቡና በመቐሌ ሰባ እንድርታ እና በተለያዩ የውጭ ሀገራት የተጫወተው ግዙፉ አማካይ ጋቶች ፓኖም በቅርቡ ማረፊያው የት እንደሚሆን ለድረገፃችን ጠቆም አድርጓል። በኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረውዝርዝር
መቀመጫቸውን የትግራይ ክልል ባደረጉ ክለቦች ለሚጫወቱ ተጫዋቾች ልዩ የዝውውር ጊዜ ቢዘጋጅም ውሳኔው የተጫዋቾችን ጥቅም ያላገናዘበ እንደሆነ ተጫዋቾቹ ቅሬታቸውን ገሎፀዋል። በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ምክንያት መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል ያደረጉ ሦስቱ ክለቦች ከውድድርዝርዝር
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተወዳዳሪው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አጥቂዋን ዮርዳኖስ ምዑዝን አስፈርሟል፡፡ በሀዋሳ እየተደረገ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ውድድር ላይ እየተካፈለ የሚገኘው የአሰልጣኝ መሠረት ማኔው ኢትዮዝርዝር
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ላይ ደካማ የውድድር ወቅትን እያሳለፈ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ባዘጋጀው የተለየ የዝውውር ህግ መሠረት በትግራይ ክልል ሲጫወቱ የነበሩዝርዝር
Copyright © 2021