በክለብ እና በቡድን አስተዳደር ጉዳዮች ከሰሞኑ በርካታ ጥያቄዎች ውስጥ የሆነው ወልቂጤ ከተማን የተመለከተ ጥንቅራችን በዚህ መልክ ተሰናድቷል። በቅርብ ዓመታት ከጨዋታ ውጪ ክለቦችን የተመለከቱ ዜናዎች ሲወጡ የፋይናንስ ችግር እና እሱን ተከትለው የሚከሰቱት የተጨዋቾች ልምምድ ማቆም እንዲሁም መሰል ጉዳዮች ለአንባቢም አሰልቺ ከመሆን አልፈው መደጋገማቸው የችግሩን ስፋት ሲያደበዝዙት ይታያል። በፕሪምየር ሊጉ ህልውናቸውን በከተማRead More →

የኢትዮጵያ ከፍተኛ የሊግ እርከን የሆነው ቤትኪንግ  የኢትዮጵያፕሪምየር ሊግ ለአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ከተቋረጠ በኋላ በተያዘለት መርሐ-ግብር መሠረት በአዳማ ከተማ ይቀጥላል ? የሚለውን የብዙሃኑን ጥያቄ ተንተርሰን ተከታዩን ጥንቅር አዘጋጅተናል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር የበላይነት ከጥቅምት ሰባት ጀምሮ በሀዋሳ ከተማ እየተደረገ የሚገኘው የ2014 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በዛሬው ዕለት የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ-ግብሮቹንRead More →

On Tuesday, the Ethiopian Football Federation announced their decision to part ways with national team manager Ashenafi Bekele. The manager leaves his post after less than a year on the job. But, the announcement of his dismissal comes as no surprise after such an underwhelming stint. If anything it isRead More →