የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሴፔ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ መግባታቸው ታውቋል። የአፍሪካ እግር ኳስ ማኅበር የበላይ የሆነውን ተቋም በፕሬዝዳንትነት የሚመሩት ፓትሪስ ሙትሴፔ ረፋድ ላይ አዲስ አበባ መግባታቸው ታውቋል። ፕሬዝዳንቱ ወደ ኢትዮጵያ የመጡበት ምክንያት ባይታወቅም ካፍ በድረ-ገፁ ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት ከኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ከኢትዮጵያ ባህል እና ስፖርት ሚኒስቴርRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ካፍ ከዓለም አቀፍ የእግር ኳስ የበላይ አካል ፊፋ ጋር በጋራ በመሆን ለአፍሪካ የሴት ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኞች እና ኢንስትራክተሮች የፊትነስ አሰጣጥ ስልጠናን መስጠት ጀምሯል፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ማህበር ( ካፍ) በአህጉሪቱ የሴቶች እግር ኳስ አሁን ካለበት ደረጃ ፈቀቅ ብሎ መገኘት እንዲችል የተለያዩ ስራዎችን ባቋቋመው የሴቶች ልማት እናRead More →

በአዲሱ የካፍ ኮንቬንሽን መሠረት ሀገራችን ኢትዮጵያ ከአራት ዓመታት በኋላ የካፍ የዲ ላይሰንስ የአሠልጣኞችን ሥልጠና መስጠት ጀምራለች። የአፍሪካ እግርኳስ የበላይ አካል የሆነው ካፍ የአባል ሀገራቱን የአሠልጣኞች ስልጠና ደረጃ ከፍ ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ እንደነበር ይታወሳል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ክፍልም ካፍ በሰጠው መመሪያ መሠረት በሀገራችን ከሚገኙ የካፍ ኢንስትራክተሮች ጋር በመሆን የአሠልጣኞችን ስልጠናRead More →