የእግርኳሱ የበላይ አካል በሙጂብ ቃሲም ጉዳይ ዙሪያ ውሳኔ ማስተላለፉን ተጫዋቹ ለዝግጅት ክፍላችን ገልጿል። ሙጂብ ቃሲም በዚህ ዓመት መጀመርያ የአልጄሪያውን ክለብ ጄኤስ ካቢሌ ተቀላቅሎ የቅድመ ውድድር ዝግጅትም ሆነ በተወሰኑ የሊጉ ጨዋታዎች ላይ ተሳትፎ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወሳል። ይሁን እንጂ ደሞዝ እና አንዳንድ ጥቅማጥቅሞች ወቅቱን ጠብቀው ባለመከፈላቸው ምክንያት የፊፋን የዝውውር ደንብ በተከተለ መልኩRead More →

የፊፋ ዲሲፕሊን ኮሚቴ አይቮሪኮስታዊውን ግብ ጠባቂ ሲልቫይን ግቦሆን በጊዜያዊነት እንዳገደ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በላከው መልዕክት አስታውቋል። በክረምቱ የዝውውር መስኮት ሰራተኞቹን የተቀላቀለው ሲልቫይን ግቦሆ በዘንድሮ የቤንትኪንግ ፕሪምየር ሊግ 699 ደቂቃዎችን የተጫወተ ሲሆን በስምንተኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ቡድኑ ወልቂጤ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ሲጫወት በሁለት ቢጫ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቶ ነበር። ይህንን ተከትሎRead More →

የዓለም የእግርኳስ የበላይ አካል የሆነው ፊፋ በየወሩ የአባል ሀገራቱን ወርሃዊ ደረጃ ይፋ እንደሚያደርግ ይታወቃል። ዛሬ ደግሞ ያሳለፍነውን ወር የአባል ሀገራቱን ደረጃ ይፋ ሲያደርግ የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ያለ ምንም ለውጣ ባለበት 137ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ካሳለፍነው ወር 8.52 ነጥቦችን በማሻሻል 1087.89 ነጥቦችን ቢያገኝም የደረጃ ማሻሻል እና መውረድRead More →

የፊታችን ቅዳሜ በባህር ዳር ዓለም አለም አቀፍ ስታዲየም የሚደረገው የኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ጨዋታ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን ያገኝ ይሆን? ለሚለው ጥያቄ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅረናል። ኳታር ለምታስተናግደው የዓለም ዋንጫ ለማለፍ የማጣሪያ ጨዋታዎችን ለማድረግ በምድብ ሰባት የተደለደሉት ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የምድብ ሦስተኛ እና አራተኛ ጨዋታቸውን እርስ በእርስ መስከረም 29 እናRead More →