ፊፋ ግዙፉ የወልቂጤ የግብ ዘብ ላይ ውሳኔ አሳልፏል
የፊፋ ዲሲፕሊን ኮሚቴ አይቮሪኮስታዊውን ግብ ጠባቂ ሲልቫይን ግቦሆን በጊዜያዊነት እንዳገደ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በላከው መልዕክት አስታውቋል። በክረምቱ የዝውውር መስኮት ሰራተኞቹን የተቀላቀለው ሲልቫይን ግቦሆ በዘንድሮ...
ወርሀዊ የፊፋ የሀገራት ደረጃ ዛሬ ወጥቷል
የዓለም የእግርኳስ የበላይ አካል የሆነው ፊፋ በየወሩ የአባል ሀገራቱን ወርሃዊ ደረጃ ይፋ እንደሚያደርግ ይታወቃል። ዛሬ ደግሞ ያሳለፍነውን ወር የአባል ሀገራቱን ደረጃ ይፋ ሲያደርግ የኢትዮጵያ ወንዶች...
የቅዳሜው የዋልያዎቹ ጨዋታ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ያገኛል?
የፊታችን ቅዳሜ በባህር ዳር ዓለም አለም አቀፍ ስታዲየም የሚደረገው የኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ጨዋታ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን ያገኝ ይሆን? ለሚለው ጥያቄ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅረናል።...