በድጋሜ ፌዴሬሽኑን የሚመሩት ፕሬዝዳንት ንግግር

👉”ደጋፊዎቼን እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለው” 👉”ጉባኤው ትንሽ ለሰራነው ነገር በዚህ ደረጃ እውቅና መስጠቱ እጅግ በጣም…

የፌዴሬሽኑ ዋና ፀሀፊ መግለጫ ሰጥተዋል

በቀጣይ ሁለት ቀናት የሚደረገውን የምርጫ ጠቅላላ ጉባዔ የተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። መጪውን አራት ዓመታት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን…

ለፕሬዘዳንትነት የሚወዳደሩት አቶ ቶኪቻ ዓለማየሁ (ኢ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል

👉 “ደካማ የክልል ፌደሬሽኖች ባሉበት ብሔራዊ ፌደሬሽኑ ላይ ጠንካራ ሰው ቢኖር ዋጋ አይኖረውም።” 👉 “ተጨማሪ የምፈልገው…

የወቅቱ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ መግለጫ ሰጥተዋል

👉”ምርጫውን መቀበል ግዴታ ነው። ከግለሰብ ፍላጎት ይልቅ የሀገር ጥቅም ስለሚበልጥ ምርጫው ፍትሃዊነቱን ጠብቆ ሲመጣ እርሱን መቀበል…

ለፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩት አቶ መላኩ ፈንታ መግለጫ ሰጥተዋል

👉”ልንመረጥ ይገባል ብለን የምናስበው በሀሳባችን ነው እንጂ በገንዘባችን አይደለም ፤ በሀሳባችን እንጂ በኔትወርካችን አይደለም ፤ በሀሳባችን…

Continue Reading

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የምርጫ ጠቅላላ ጉባኤ ቦታ ተቀይሯል

ነሐሴ 21 እና 22 ቀን 2014 ዓ.ም በጎንደር ከተማ ሊካሄድ መርሐ ግብር ተይዞለት የነበረው የኢትዮጵያ እግር…

የምርጫ አስፈፃሚ እና የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ መግለጫ ሰጥተዋል

12 ቀናት የቀሩት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እና ሥራ አስፈፃሚዎች ምርጫን የተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። ዛሬ ከሰዓት…

የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት መግለጫ ሰጥተዋል

በቀጣዩ ነሀሴ በጎንደር ከተማ ለሚደረገው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን የፕሬዚዳንታዊ እና የስራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ አስፈፃሚ…

“እርምጃ የማይወሰድበት ወይንም ደግሞ ህጋዊ ነገር የማናደርግበት ምንም ምክንያት አይኖርም” አቶ ባህሩ ጥላሁን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሀፊ

በሰሞንኛው የእርግኳሱ መነጋገሪያ ጉዳይ ዙሪያ ቀደም ብለን የፋሲል ከነማን እና የሊግ ካምፓኒውን ዕይታ ያቀረብን ሲሆን አሁን…

ከ17 እና ከ15 ዓመት በታች ውድድሮች የሚደረጉበት ቦታ እና ቀን ይፋ ሆኗል

የ2014 ከ17 ዓመት በታች እና ከ15 ዓመት በታች የፓይለት ፕሮጀክት ውድድሮች የሚደረጉበት ከተማ እና ቀን ታውቋል፡፡…