በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ የሚሳተፉ ክለቦች አቋማቸውን ለማየት ይረዳ ዘንድ የሚደረገው የሲዳማ ደቡብ ጎፈሬ ዋንጫ በሲዳማ እና ደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌድሬሽን የጋራ ጥምረት እንደሚደረግ ዛሬ በተሰጠ መግለጫ ይፋ ሆኗል፡፡ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከመጀመሩ አስቀድሞ ክለቦች አቋማቸውን የሚፈትሹበት ውድድር በሀዋሳ ይካሄዳል፡፡ ከአንድ ዓመት በፊት የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ በሚልRead More →

አምስት የፕሪምየር ሊግ ክለቦችን ተሳታፊ የሚያደርገው የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የዕጣ ማውጣት ስነ ስርአት በዛሬው ዕለት በሀዋሳ ሌዊ ሪዞርት ተካሂዷል፡፡ በሲዳማ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት በጎፈሬ የትጥቅ አምራች ተቋም ስፖንሰር አድራጊነት የ2014 የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ በሚል ስያሜ በአምስት የፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች መካከል በሀዋሳ ከተማ ቀደም ተብሎ ከተያዘለት ቀን በአንድ ወደፊትRead More →

የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት ሲወጣ ቡድኖቹም ተጋጣሚያቸውን አውቀዋል። ከመስከረም 15-28 በሀዋሳ አርቴፊሻል ሳር ሜዳ በሚካሄደው በዚህ ውድድር ላይ አምስት ክለቦች ተሳታፊ የሚሆኑ ሲሆን በዙር መልክ ውድድራቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል። በወጣው ድልድል መሠረት ተጋጣሚዎቹ የሚከተሉት ሆነዋል ቅዳሜ መስከረም 15 ሲዳማ ቡና 08 00 ድሬዳዋ ከተማ እሁድ መስከረም 16 ሰበታ ከተማRead More →

ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ሲጀመር የእጣ ማውጣት መርሐ-ግብሩም ነገ ከሰዓት ይከናወናል። ከተቋቋመ ገና አንድ ዓመት እያስቆጠረ የሚገኘው የሲዳማ እግርኳስ ፌዴሬሽን እንደ ቅድመ ውድድር ዝግጅት የሚቆጠረውን የክልሉ ዋንጫ ፍልሚያ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚያከናውን ይታወቃል። የስፖርት ትጥቅ አምራች ተቋሙ ጎፈሬ’ን የሥያሜ አጋር በማድረግ ከመስከረም 15 ጀምሮ የሚካሄደውRead More →

ከመስከረም 15 ጀምሮ በሚካሄደው የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ውድድር ላይ ተካፋይ የሚሆኑ ስድስት ክለቦች በውድድሩ የስያሜ ባለቤት የተሰራላቸውን ልዩ መለያ በነገው ዕለት ይረከባሉ። በስድስት ክለቦች መካከል ከመስከረም 15 ጀምሮ የሚደረገው የሲዳማ ዋንጫ ውድድር ሀገር በቀሉን የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ’ን የስያሜ አጋራ በማድረግ በሀዋሳ ከተማ እንደሚካሄድ ይታወቃል። የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ በሚል የሚካሄደውRead More →

ለመጀመሪያ ጊዜ ከመስከረም 16 ጀምሮ የሚካሄደው ውድድር ጎፈሬ የሲዳማ ዋንጫ በሚል ስያሜ እንደሚካሄድ በዛሬው ዕለት በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል። ከተቋቋመ ገና አንድ ዓመቱን ያስቆጠረው የሲዳማ እግርኳስ ፌዴሬሽን በስሩ የሚከናወን የመጀመሪያውን የቅድመ ውድድር ዝግጅት ፍልሚያ ከመስከረም 16 ጀምሮ እንደሚያደርግ መግለፁ ይታወቃል። በሀዋሳ ከተማ በሚካሄደው ውድድር ላይም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች እንደሚሳተፉRead More →