ለቀናት በቢሾፍቱ ከተማ በአምስት ቡድኖች መካከል ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ዋንጫ ዛሬ ፍፃሜውን ሲያገኝ ገላን ከተማ የውድድሩ አሸናፊ ሆኗል። የኦሮሚያ ዳኞችና ኮሚሽነሮች ማኅበር ከኦሮሚያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀው በዚህ ውድድር አምስት ቡድኖች ተሳትፈዋል። ዛሬ ፍፃሜውን አግኝቶ የተሻለ ነጥብ በመሰብሰብ ገላን ከተማ የውድድሩ አጠቃላይ አሸናፊ ሆኖ አጠናቋል። ረቡዕ ኀዳር 24 ቀንRead More →

የከፍተኛ ሊግ እና የአንደኛ ሊግ አምስት ቡድኖችን አሳትፎ እየተካሄደ በሚገኘው የኦሮሚያ ዋንጫ ትናንት የተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። የፊታችን እሁድ ፍፃሜውን የሚያደገኘው ውድድሩ የትናንት ጨዋታዎች ውጤት ገላን ከተማ 1–1 ባቱ ከተማ ሞጆ ከተማ 0–0 ዱከም ከተማ ረቡዕ ኀዳር 24 ቀን 2012 08:00 | ሞጆ ከተማ ከ ገላን ከተማ 10:00Read More →

በአምስት ቡድኖች መካከል በቢሾፍቱ ከተማ የሚካሄደው የኦሮሚያ ከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ ቡድኖች የሚካፈሉበት ውድደር ዛሬ ተጀምሯል። የኦሮሚያ ዳኞችና ኮሚሽነሮች ማኀበር ከኦሮሚያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀው በዚህ ውድድር አምስት ቡድኖች የሚካፈሉ ይሆናል። ገላን ከተማ፣ ቢሾፍቱ ከተማ፣ ባቱ ከተማ፣ ዱከም ከተማ እና ሞጆ ከተማ ተሳታፊ ቡድኖች ናቸው። የዛሬ ጨዋታ ውጤትRead More →

ለአንድ ሳምንት በሰበታ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የኦሮሚያ ዋንጫ በባለሜዳው ክለብ ሰበታ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ በቅድሚያ 07:20 ላይ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲ በመለያ ምቶች አሸንፎ 3ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡ ጨዋታው በመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ግብ ያልተስታገደ ሲሆን ኢላማውን የጠበቀ የግብ ሙከራም እምብዛም ሳይስተናገድበት ቀርቷል፡፡ አሸናፊውን ለመለየት በተሰጡት የመለያ ምቶች ለገጣፎ ለገዳዲRead More →

የኦሮሚያ ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ በሰበታ ከተማ ሜዳ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል ጅማ አባቡና እና ሰበታ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ለፍፃሜ ዋንጫ አላፊ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።  እንደጨዋታው ክብደት እና ለፍፃሜ አላፊ ቡድኖች እነማን እንደሆኑ ባለመታወቁ ምክንያት በርካታ ቁጥር ያለው ተመልካች በታደመመበት በዛሬው ሁለት ጨዋታ አስቀድመው 08:00 ላይ የተደረገው በቀድሞ የፕሪምየር ሊግRead More →

በሰበታ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የኦሮሚያ ዋንጫ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገው በተመሳሳይ የአቻ ውጤት ተጠናቀዋል፡፡ በ8፡00 ሰበታ ከተማ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ያገናኘው ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል፡፡ በርካታ ተመልካች በታደመው በዚህ ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ባለፈው እሁድ ይዘው ከቀረቡት ስብስብ በርካታ ለውጥ አድርገው ቀርበዋል፡፡ እምብዛም የግብ ሙከራ ባልታየበት የመጀመርያ አጋማሽ በ20ኛው ደቂቃ ላይ ኤፍሬምRead More →

በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ ክለቦችን የሚያሳትፈውና በ4 ከተሞች ተከፍሎ የሚደረገው የኦሮሚያ ዋንጫ የሰበታ ምድብ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ 08፡00 ላይ ለገጣፎ ለገዳዲን ከኢትዮጵያ መድን ያገናኘው ጨዋታ በለገጣፎ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ በርከት ያለ የሰበታ ከተማ ስፖርት አፍቃሪ በታደመበት ጨዋታ የአሰልጣኝ ደረጄ በላይ ኢትዮጵያ መድን በአዲስ ስብስብ ብቅ ሲልየያሬድ ቶሌራውRead More →

የ2010 የውድድር አመት የኦሮሚያ ዋንጫ የከፍተኛ ሊግ እና የአንደኛ ሊግ ቡድኖችን በማሳተፍ በአራት የተመረጡ ከተሞች ከጥቅምት 11 ጀምሮ ይከናወናል፡፡ በከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ የሚሳተፉ የኦሮሚያ ክለቦች ወደ ውድድር ከመግባታቸው አስቀድሞ አቋማቸውን እንዲፈትሹበት በማሰብ ካለፈው አመት ጀምሮ መካሄድ የጀመረውን ይህ ውድድር በኦሮሚያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስር የሚገኘው የኦሮምያ ዳኞችና ኮሚሽነሮችRead More →

ክለቦች ወደ አዲስ አመት የሊግ ውድድር ከመግባታቸው አስቀድሞ የቡድናቸውን አቋም ለመገምገም እንደ አቋም መፈተሻ ጨዋታ እየተጠቀሙበት የሚገኙት በተለያዩ ከተሞች የሚዘጋጁ የሲቲ ካፕ ውድድሮች ናቸው። ከወራት ቆይታ በኋላ ውድድሮችን ከመከታተል ለራቀው የስፖርት ቤተሰብ እንደ ጥሩ የመዝናኛ እና የሚደግፉት ቡድን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ ለማወቅ እንደ አንድ አጋጣሚ እየወሰዱት የሚገኘው እነዚህ ውድድሮች አዘጋጅRead More →

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ እና ብሄራዊ ሊግ ክለቦች የሚሳተፉባቸው የቅድመ ውድድር ጨዋታዎች በሀዋሳ ፣ ባህርዳር ፣ ባቱ እና ሰበታ ከተሞች እየተካሄዱ ይገኛሉ፡፡ የደቡብ ካስቴል ዋንጫ የቢጂአይ ኢትዮጵያ ምርት የሆነው ካስቴል ቢራ ስፖንሰር ያደረገው የደቡብ ካስቴል ዋንጫ በሁለት ምድብ ተከፍሎ እየተካሄደ ሲሆን የምድብ ጨዋታዎቹም በዛሬው እለት ፍፃሜያቸውን አግኝተዋል፡፡ በምድቦቹ የተመዘገቡት ውጤቶች እናRead More →