የኢትዮዽያ ከ17 አመት በታች ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የጥሎ ማለፍ የፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ አዳማ አበበ በቂላ ስቴዲድም ላይ ተካሂዶ ወላይታ ድቻ አዳማ ከተማን 2-1  በመርታት የዋንጫው አሸናፊ ሆኗል፡፡ የዕለቱ የክብር እንግዳ አቶ አሊሚራህ መሀመድ የኢትዮዽያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ አባል ፣ የአዳማ ከተማ ፕሬዝዳንት አቶ አለማየሁ ቱሉ ፣ የወላይታ ድቻRead More →

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የጥሎ ማለፍ ዋንጫ ውድድር የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት ዛሬ በኢትዮጵያ ሆቴል ተካሂዷል፡፡ ከጥሎ ማለፉ እጣ ማውጣትም ባለፈ የፕሪምየር ሊጉ ሁለተኛ ዙር የሚጀመርበት ጊዜ ይፋ ሆኗል፡፡ በሁለት ምድብ ተከፍለው ውድድራቸውን ሲያደርጉ የነበሩ 15 ክለቦች በጥሎ ማለፉ ላይ ይሳተፋሉ፡፡ ወደ ክልል ተጎዞ መጫወት እና ሁሉም ጨዋታዎችRead More →

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የህክምና ኮሚቴ ለ4 ወራት ያህል ሲያካሂደው የነበረውን የ17 እና 20 ዓመት በታች ተጫዋቾች እድሜ ማረጋገጫ ምርመራ ውጤት እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በትናንትናው ዕለት በኢንተርኮንቲነንታል አዲስ ሆቴል መግለጫ ሰጥቷል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የህክምና ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶ/ር ነስረዲን አብዱላሂ ባሰሙት የመክፈቻ ንግግር በኢትዮጵያ እግርኳስRead More →

The Ethiopian Football Federation League Committee held the 2016/17 league season draw ceremony for the U-17 and the inaugural U-20 on Tuesday Morning at Capital Hotel and Spa. The U-17 and U-20 Premier League will commence on December 6 at the request of clubs who happened to be in recruitingRead More →

የ2009 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከ17 እና ከ20 አመት በታች ሊጎች እጣ ማውጣት ስነስርአት በካፒታል ሆቴል እና ስፓ በጋራ ተካሂዷል፡፡ በስነስርአቱ የ2008 የ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ሪፖርት እና የዘንድሮው የውድድር ዘመን ደንብ የቀረበ ሲሆን ከድንገተኛ ጉዳቶች ጋር የተያያዘ ማብራርያ እና የእድሜ ጉዳይ ላይ ገለጻ ተደርጓል፡፡ ውይይቶች ከተካሄዱ በኋላም የእጣ ማውጣትRead More →

በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የተዘጋጁትን ከ17 አመት በታች ውድድሮች በማሸነፍ ስኬታማ የውድድር ዘመን ያሳለፈው ሀዋሳ ከተማ ትላንት በሴንትራል ሆቴል ለቡድኑ አባላት የማበረታቻ ሽልማት አበርክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ደቡብ-ምስራቅ ዞን እና የማጠቃለያ ውድድሩን እንዲሁም የጥሎማለፉን በበላይነት ላጠናቀቁት የቡድኑ ተጫዋቾች በየደረጃው ለያንዳንቸው ከ4,000-5000 ብር የተበረከተላቸው ሲሆን ለአሰልጣኝ ተመስገን ዳና የRead More →

የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ጥሎ ማለፍ በትላንትናው እለት ፍጻሜውን ሲያገኝ ሀዋሳ ከተማ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል፡፡ በቦዲቲ ስታድየም በወላይታ ድቻ እና ሀዋሳ ከተማ መካከል በተደረገው የፍጻሜ ጨዋታ መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 3-3 ተጠናቋል፡፡ ልጅአለም መላኩ ፣ ሲሳይ ማሜ እና ክብሩ በለጠ ለወላይታ ድቻ ሲያስቆጥሩ ያሬድ መሃመድ (ፍቅም) ፣ ገብረመስቀል ዱባ እናRead More →

የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ጥሎ ማለፍ ወደ ፍፃሜው ምዕራፍ ተሸጋግሯል፡፡ ቅዳሜ በተካሄዱ ሁለት የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎችም ሀዋሳ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ለፍፃሜ አልፈዋል፡፡ ሀዋሳ ከተማ ከ አፍሮ ጽዮን ባደረጉት ጨዋታ መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 2-2 በሆነ አቸ ውጤት ሲፈጽሙ አሸናፊውን ለመለየት በተሰጡት የመለያ ምቶች ሀዋሳ ከተማ 5-3Read More →

በኢትዮዽያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች የጥሎ ማለፍ ውድድር ትላንት በተደረጉ አራት የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ለግማሽ ፍፃሜ ያለፉ ቡድኖች ተለይተው ታውቀዋል፡፡ ቦዲቲ ላይ ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያደረጉት ጨዋታ በመደበኛ ክፍለ ጊዜ ያለ ግብ በመጠናቀቁ በተሰጠው የመለያ ምት ወላይታ ድቻ 5-3 ማሸነፍ ችሏል፡፡ ጎፋ በሚገኘው የኤሌክትሪክ በተደረጉRead More →

2008 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ U-17 የጥሎ ማለፍ ውድድር በ14 ክለቦች መካከል ቅዳሜ ተጀምሯል፡፡ 12 ክለቦች የመጀመርያውን ዙር ጨዋታ ያደረጉ ሲሆን ኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ በቀጥታ ወደ ሩብ ፍፃሜ እንዲያልፉ ተደርጓል፡፡ ቅዳሜ አዲስ አበባ ስታድየም ላይ ኢትዮ ስፖርት አካዳሚ ከ አፍሮ ፅዮን ያደረጉት ጨዋታ በመደበኛው ክፍለ ጊዜ 1-1Read More →