Moroccan side IR Tanger has given a 20 days tryout stint to Ethiopian international Mujib Kassim…
Continue ReadingAugust 3, 2017
የሞሮኮው ኢቲሃድ ታንገ ለኢትዮጵያዊው ተከላካይ የሙከራ ጊዜ ሰጥቷል
በሞሮኮ ቦቶላ ፕሮ ሊግ የሚሳተፈው ኢቲሃድ ታንገ ለኢትዮጵያዊው ተከላካይ ሙጂብ ቃሲም የሙከራ ጊዜ ሰጥቷል፡፡ የብሔራዊ ቡድን…
ከፍተኛ ሊግ | አዲስ አበባ ከተማ 12 አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል
በኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ ለመጀመርያ ጊዜ በተሳተፈበት አመት ተመልሶ የወረደው አዲስ አበባ ከተማ ወደ ሊጉ ለመመለስ እንዲረዳው…
የሴቶች ዝውውር | እፀገነት ብዙነህ ደደቢትን ተቀላቀለች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግራ መስመር ተከላካይ የነበረችው እፀገነት ብዙነህ ለደደቢት ለመጫወት በዛሬው…
አፍሪካ | ሚቾ ወደ ኦርላንዶ ፓያሬትስ አምርተዋል
ሰርቢያዊው አሰልጣኝ ሰርዮቪች ሚሉቲን ሚቾ ከደሞዝ ጋር በተያያዘ ለ6 ወራት የሰራሁበት አልተከፈለኝም በማለት ከዩጋንዳ የእግር ኳስ…
ወልዋሎ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በዝውውር መስኮቱ በስፋት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርሟል፡፡ በረከት ተሰማ ክለቡን መቀላቀሉ…
ዱላ ሙላቱ ለመቐለ ከተማ ፈረመ
መቐለ ከተማ ያለፉትን 4 አመታት በሀዲያ ሆሳዕና ያሳለፈው ዱላ ሙላቱን በእንድ አመት ውል አስፈርሟል፡፡ የመስመር አጥቂው…