የኢትዮጵያ እግርኳስ ደጋፊዎች ማኅበር ተቋቁሟል
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ደጋፊዎችን በአንድነት ለማሰባሰብ ዓላማ ያለው የደጋፊዎች ማኅበር ከሰሞኑን ተመስርቷል። በሁሉም የሊግ እርከን፣ በሁለቱም ፆታዎች እና በሁሉም የእድሜ ክልል ያሉ ክለቦችን የሚደግፉ ኢትዮጵያዊያንን...
ወላይታ ድቻ አዲስ ሥራ አስኪያጅ ቀጥሯል
በጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ ሲመራ የነበረው ወላይታ ድቻ አዲስ ሥራ አስኪያጅ ቀጥሯል፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2013 የውድድር ዘመን 33 ነጥቦችን በመያዝ በስምንተኝነት ያጠናቀቀው ወላይታ ድቻን...
ሦስቱ የትግራይ ክልል ክለቦች በሊጉ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው አሳወቁ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ከሦስቱ የፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ጋር ባደረገው ውይይት ክለቦቹ በቀጣዩ የውድድር ዘመን የመሳተፍ ፍላጎታቸውን እንደገለፁ አስታውቋል። ፌዴሬሽኑ ይፋ ያደረገው መረጃ ይህንን...
የፈረሰኞቹ የግብ ዘብ የመኪና አደጋ ደርሶበታል
ዘንድሮ ሦስተኛ ዓመቱን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያሳለፈው ግብ ጠባቂ ከቤተሰቦቹ ጋር መኪና እያሽከረከረ አደጋ እንደደረሰበት የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል። የውጪ ግብ ጠባቂዎችን በማስፈረም የሚታወቁት ቅዱስ...
የጣና ሞገዶቹ የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራረሙ
ዛሬ ረፋድ ባህር ዳር ከተማ እና ዳሽን ቢራ የአምስት ዓመት የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራርመዋል። ከአራት ሰዓት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተከናወነው ሥነ-ስርዓት ላይ የባህር ዳር...
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | የ26ኛ ሳምንት ምርጥ 11
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎችን በመንተራስ ሶከር ኢትዮጵያ ይህንን የምርጦች ቡድን ሰርታለች። አሰላለፍ: 4-3-3 ግብ ጠባቂ ተክለማርያም ሻንቆ - ኢትዮጵያ ቡና በመጨረሻው ሳምንት...