ቅድመ ዳሰሳ | ወልቂጤ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
ነገ ምሽት 12 ሰዓት የሚደረገውን የወልቂጤ ከተማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ እንደሚከተለው ቃኝተነዋል። እስካሁን አንድ ጊዜ ብቻ ሽንፈት ካስተናገዱ አራት የሊጉ ክለቦች ተርታ የሚገኘው ወልቂጤ ከድል ማግስት ሌላኛውን ከአሸናፊነት ከመጣ ክለብ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ሲጠበቅ ቡድኑም ጨዋታውን አሸንፎ ከሊጉ መሪ ፋሲል ጋር ነጥቡን ለማስተካከል እያለመ ወደ ሜዳ እንደሚገባ ይታሰባል። በሰባተኛRead More →