“ከሜዳ ውጪ እና በሜዳችን ያለው ስሜት አንድ አይነት አይደለም” አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የደቡብ አፍሪካ አቻውን በመልስ ጨዋታ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ገጥሞ 1ለ0 ቢሸነፍም ከሜዳው ውጪ ባደረገው ጨዋታ ባስመዘገበው ውጤት መሰረት በ3ለ1 ድምር ውጤት ወደ መጨረሻው ምዕራፍ ያለፈ ሲሆን ከዛሬው ጨዋታ መጠናቀቅም በኋላ ተከታዩን አጭር ሀሳብ አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ ከጨዋታው በኋላ ሰጥቷል፡፡ ስለ ዛሬው ጨዋታ እና ስለRead More →