ኮንፌድሬሽንስ ካፕ ፡ ‹‹ ወጣቶቹ ተጫዋቾች ላይ መሻሻልን እያየሁ ነው ›› አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ
2015-02-11
አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ በመጪው ቅዳሜ ከሲሸልሱ ኮት ዲ ኦር ክለብ ጋር ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አጭር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ስለ ቡድኑ ግብ የማስቆጠር ችግር የመጀመርያው ምክንያት የአጥቂዎቻችን ቁጥር ማነስ ነው፡፡ ያሉኝ አጥቂዎች እጅግ በጣም ጥቂት በመሆናቸው የግብ ማስቆጠር ችግር በአንድና በሁለት ሳምንት ውስጥ የሚስተካከል አይደለም፡፡ ነገሮችን በዘላቂነት የምናስተካክልበት ጊዜRead More →